ተቋማት የአሰራር ግልፀኝነት በመፍጠር በተገልጋዮች ላይ ሚደርሰውን መጉላላት ሊቀንሱ ይገባል – ኮሚሽነር ከማል ሃሰን
ተቋማት የአሰራር ግልፀኝነት በመፍጠር፤ በተገልጋዮች ላይ የሚደርሰውን እንግልትና የጊዜ ብክነት በመቀነስ የተሻለ አገልግሎት ለዜጎች ማቅረብ እንደሚገባቸው የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ከማል ሃሰን አስታወቁ፡፡ በአንዳንድ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ተገልጋዮች አገልግሎትን ለማግኘት ማሟላት የሚገባቸው ጉዳዮች በግልፅ እንደማይነገሯቸው የጠቆሙት ኮሚሽነሩ፤ ይህም ተገልጋዮችን ለእንግልት በመዳረግ የእጅ መንሻ እንዲሰጡ እያስገደዳቸው መሆኑን ተናግረዋል፡፡ አያይዘውም […]
ተጨማሪ ያነቡ