የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ መወዳደሪያ የምርጫ ምልክት እና ማኒፌስቶውን ዛሬ ባካሄደው መርሃ ግብር ይፋ አድርጓል፡፡

-

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ መወዳደሪያ የምርጫ ምልክት እና ማኒፌስቶውን ዛሬ ባካሄደው መርሃ ግብር ይፋ አድርጓል፡፡

በመርሐ-ግብሩ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን፣ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የፓርቲው አባላት እና ደጋፊዎች ተገኝተዋል።

የብልፅግና ፓርቲ  የመወዳደሪያ ምልክትም በሰማያዊ ሪባን የታሰረ የስንዴ ነዶ መሆኑ  ይፋ ተደርጓል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *