የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት የ2018 በጀት ዓመት የ3ኛ ሩብ ዓመት የልማትና የመልካም አስተዳደር ሥራዎች የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ማካሄድ ጀመረ ‎*************

ወቅታዊ መረጃ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት የ2018 በጀት ዓመት የ3ኛ ሩብ ዓመት የልማትና የመልካም አስተዳደር ሥራዎች የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ማካሄድ ጀመረ

‎*************

‎(አሶሳ፤ ሚያዚያ 12/2018 ዓ.ም) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት የ2018 በጀት ዓመት የ3ኛው ሩብ ዓመት ልማትና የመልካም አስተዳደር ሥራዎች የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ማካሄድ ጀምሯል።

‎በአፈጻጸም ግምገማ መድረኩ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ አሻድሊ ሀሰን እንደገለጹት ባለፉት በ2018ዓ.ም በ3ኛው ሩብ የበጀት ዓመት በየዘርፉ በተከናወኑ ተግባራት በክልሉ ሁለተናዊ ብልጽናን ሊያረጋግጡ የሚያስችሉ አበረታች ውጤቶች መመዝገባቸውን ተናግረዋል።

‎በመድረኩም በክልሉ ባለፉት በ3ኛ ሩብ ዓመት በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ መስኮች የተመዘገቡ ስኬቶች፣ የተገኙ ተሞክሮዎችና የታዩ ክፍተቶች ላይ በመወያየት የትኩረት አቅጣጫ ይቀመጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

#የቤኒሻንጉል_ጉሙዝ_ክልል_የመንግሥት_ኮሙኒኬሽን_ጉዳዮች_ቢሮ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *