ኮሚሽኑ የ9ወራት አፈፃፀሙን ገመገመ…፡፡

ወቅታዊ መረጃ

ኮሚሽኑ የ9ወራት አፈፃፀሙን ገመገመ…፡፡

 

የክልሉ የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የ2018ዓ/ም የ9ወራት አፈፃፀሙን ከከሚሽኑ አመራሮችና የሥራ ክፍሎች ጋር ገመገመ፡፡

 

ኮሚሽኑ በበጀት አመቱ ሊያከናውናቸው በዕቅድ ከተያዙ ጉዳዮች መካከል በዋናነት፤ የስነ-ምግባር ግንባታ ትምህርትና ስልጠና፣ የሙስና መከላከል ሥራዎች፣ የሐብት ምዝገባ ተደራሽነትና ትክክለኛነት ማረጋገጥ አፈፃፀሞች ተገምግሟል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *