በክልሉ ማዕድን ሐብት ልማት ቢሮ አሰራር ስርዓት ላይ የተደረገ ጥናት ለውይይት ቀረበ

በክልሉ ማዕድን ሐብት ልማት ቢሮ አሰራር ስርዓት ላይ የተደረገ ጥናት ለውይይት ቀረበ ፡፡   በቤ/ጉ/ክ የማዕድን ሐብት ልማት ቢሮ የፈቃድ አሰጣጥ፣ እድሳትና ቁጥጥር በተመለከተ በኮሚሽኑ የጥናት ባለሙያዎች የተሰራ ጥናት ለኮሚሽኑ ማኔጅመንት ለውይይት ቀረበ፡፡   የጥናቱን ቡድን የመሩት ወ/ሮ አመለወርቅ ታዬ እንደገለጹት በጥናቱ፣  በቢሮው የታዩ ጠንካራ ጎኖች፤ ለሙስናና ብልሹ አሰራሮች የሚያጋልጡ የአሰራር ክፍተቶች እና የመፍትሄ ሐሳቦች […]

ተጨማሪ ያነቡ

ለጎህ 1ኛና 2ኛ ደረጃ ት/ቤት (አሶሳ ማረሚያ ቤት) ተማሪዎች ስልጠና ተሰጠ…፡፡

ለጎህ 1ኛና 2ኛ ደረጃ ት/ቤት (አሶሳ ማረሚያ ቤት) ተማሪዎች ስልጠና ተሰጠ…፡፡   በስልጠናው ይዘቶች፣ ተማሪዎች መልካም የሆነውን ተግባር ከመጥፎ የሚለዩበት መንገድ፤ መልካም ተግባራት የሚያስገኟቸው ጥቅሞች፤ መጥፎ ተግባራት የሚያደርሷቸው ጉዳት…እና ሌሎች ተጨማሪ የሞራል እሴቶች መገንቢያ ስልቶች ተካተውበታል፡፡   የስልጠናው ጠቀሜታ፣ ተማሪዎች የሌሎችን ሰዎች ሀሳብ የማዳመጥና በጥንቃቄ የመቀበል ባህል እንዲያዳብሩ፤ ለጋራ ጥቅም ቅድሚያ እንዲሰጡ እና በሰላም አብሮ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ቁጥጥር በተመለከተ የተሰራ ጥናት ለውይይት ቀረበ…፡፡

የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ቁጥጥር በተመለከተ የተሰራ ጥናት ለውይይት ቀረበ…፡፡   በቤ/ጉ/ክ/መንገድ እና ትራንስፖርት ቢሮ የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ቁጥጥር አሰራር በተመለከተ በክልሉ የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የጥናት ባለሙያዎች  የተሰራ ጥናት ለኮሚሽኑ ማኔጅመንት ለውይይት ቀረበ…፡፡   በጥናቱ የተካተቱ ጉዳዮች፤በአሽከርካሪዎች፣ በትራፊክ ፖሊሶች፣ በመንገድ ደህንነት ተቆጣጣሪዎች እና  በእግረኞች የሚፈፀሙ ችግሮችና የአሰራር ጥሰቶች ተለይተው የመፍትሄ አቅጣጫ ተመላክቶላቸዋል፡፡   ሙስናና ብልሹ አሰራሮችን […]

ተጨማሪ ያነቡ

የተማሪዎች መልካም ስነ-ምግባር ግንባታ ለት/ቤት ብቻ የሚተው ጉዳይ መሆን የለበትም…፡፡

የተማሪዎች መልካም ስነ-ምግባር ግንባታ ለት/ቤት ብቻ የሚተው ጉዳይ መሆን የለበትም…፡፡   በአሶሳ ከተማ በሚገኘው ሰላም በር 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ር/መምህር የሆኑት ወ/ሮ የሹሜ አድነው፤ የተማሪዎችን የመልካም ስነ-ምግባር ግንባታ ለት/ቤት ብቻ የሚተው ጉዳይ መሆን እንደሌለበት ተናገሩ፡፡   ር/መምህሯ ይህንን ያሉት የክልሉ የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን በት/ቤታቸው ተገኝቶ ተማሪዎችን የማስተማርና የመምከር ሥራ በሰራበት ወቅት ሲሆን ሌሎች ባለድርሻ አካላት […]

ተጨማሪ ያነቡ

ኮሚሽኑ የህፃናትንና ወጣቶችን ስዕብና ለመገንባት የሚያስችል ስልጠናዎችን እየሰጠ ይገኛል፡፡

ኮሚሽኑ የህፃናትንና ወጣቶችን ስዕብና ለመገንባት የሚያስችል ስልጠናዎችን እየሰጠ ይገኛል፡፡ የክልሉ የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን በትውልድ የስነ-ምግባር ግንባታ ላይ ከሚሰራቸው ሥራዎች መካከል ለህፃናትና ወጣቶች መልካም ስብዕና የሚገነቡ ስልጠናዎችን በሚሰጠው መሰረት ለ ‘አባ እንየው ውቤ መታሰቢያ’ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች መልካም ሥነ-ምግባርን ማጎልበት የሚያስችል ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ በት/ቤቱ ተገኝተው ሰልጠናውን የሰጡት አቶ ንጋቱ ጌታሁን የስልጠናው አላማ ታዳጊዎችንና ወጣቶችን በመምከርና […]

ተጨማሪ ያነቡ

ኮሚሽኑ በካማሽና መተከል ዞኖች ሲያከናውናቸው የነበሩ የድጋፍና የክትትል ስራዎች ውጤት ገመገመ፡፡

ኮሚሽኑ በካማሽና መተከል ዞኖች ሲያከናውናቸው የነበሩ የድጋፍና የክትትል ስራዎች ውጤት ገመገመ፡፡   ኮሚሽኑ በካማሽና መተከል ዞኖች ስር በሚገኙ ወረዳዎችና ተቋማት በመገኘት ሲሠራቸው የቆየውን የሙስና መከላከልና የሐብት ምዝገባ ሥራዎች ውጤታማነት ግምገማ አካሄደ፡፡   በሁለቱም ዞኖች ሲሰጡ ከነበረው የድጋፍና ክትትል ስራዎች በተጨማሪ የግምገማዊ ስልጠና መድረኮች ተዘጋጅተው የነበረ ሲሆን በመድረኩ የስነ-ምግባር መከታተያ ክፍሎች አፈፃፀም ላይ የታዩ ጠንካራና ደካማ […]

ተጨማሪ ያነቡ

7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሠላማዊ፣ ዴሚክራሲያዊ፣ ነጻ እና ፍትሃዊ ሆኖ በሠላም እንዲጠናቀቅ የኮምዩኒኬሽንና የሚዲያ ተቋማት አበክረው እንዲሰሩ    ጥሪ ቀረበ፡፡ 

7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሠላማዊ፣ ዴሚክራሲያዊ፣ ነጻ እና ፍትሃዊ ሆኖ በሠላም እንዲጠናቀቅ የኮምዩኒኬሽንና የሚዲያ ተቋማት አበክረው እንዲሰሩ    ጥሪ ቀረበ፡፡   የክልሉ ኮምዩኒኪሽን ቢሮ ከክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ጋር በመተባበር በተዘጋጀ መድረክ፤ የኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተሮችና ጋዜጠኞች በ7ኛው ሃገራዊ ምርጫ፤ ቅድመና ድህረ ምርጫ ሊሰሩ በሚችሉ የህዝብ ግንኙነት እና የሚዲያ ስራዎች በሚመለከት ውይይት ተደርጓል፡፡   መድረኩን የከፈቱት በክልል የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ መወዳደሪያ የምርጫ ምልክት እና ማኒፌስቶውን ዛሬ ባካሄደው መርሃ ግብር ይፋ አድርጓል፡፡

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ መወዳደሪያ የምርጫ ምልክት እና ማኒፌስቶውን ዛሬ ባካሄደው መርሃ ግብር ይፋ አድርጓል፡፡ ‎ በመርሐ-ግብሩ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን፣ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የፓርቲው አባላት እና ደጋፊዎች ተገኝተዋል። ‎ የብልፅግና ፓርቲ  የመወዳደሪያ ምልክትም በሰማያዊ ሪባን የታሰረ የስንዴ ነዶ መሆኑ  ይፋ ተደርጓል፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና የሥነ-ምግባር ኮሚሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከክልሉ የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽ ጋር በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆኑን  አስታወቀ፡፡ 

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የብልፅግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና የስነ-ምግባር ኮሚሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በክልሉ  በየደረጃው የሚገኙ የብልፅግና ፓርቲ አመራሮችና አባላት በሥነ-ምግባር የታነፁ፤ ሙስናን የሚፀየፉ ፓርቲውና መንግስት የሰጣቸውን  ኃላፊነት እና ተልዕኮ  በአግባቡ እንዲወጡ በሚሰራው ስራ በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆኑን  አስታወቀ፡፡   በሥነ-ምግባር የታነፀና ሙስናና ብልሹ አሰራርን  የሚታገል ማህበረሰብ ለመገንባት በሚደረገው ጥረትም ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን  ጋር […]

ተጨማሪ ያነቡ

ኮሚሽኑ በካማሸ ዞን ለሚሰሩ የመከታተያ ክፍል ባለሙያችና የብልፅግና ፓርቲ የስነ-ምግባርና  እንስፔክሽን አመራሮች   ስልጠና ሰጠ ፡፡  

ኮሚሽኑ በካማሽ ዞን መምሪያ፣ በካማሽ ወረዳ እና ካማሽ ከተማ ለሚሰሩ የመከታተያ ክፍል ባለሙያዎች እና የብልፅግና ፓርቲ የስነ-ምግባርና  እንስፔክሽን አመራሮች ስልጠና  ሰጥቷል፡፡   ስልጠናው በሐብት ማስመዝገብና ማሳወቅ መመሪያና   በመከታተያ ክፍሎች የስድስት ወር የስራ እንቅስቃሴና አፈጻጸም ላይ ትኩረቱን ያደረገ ነው፡፡   በስልጠናው ኮሚሽኑ በተለይም ከብልፅግና ፓርቲ የስነ-ምግርና እንስፔክሽን አመራሮችና የስራ ኃላፊዎች ጋር በቅርበት መስራት በተቋማት ሙስናና ብልሹ […]

ተጨማሪ ያነቡ