☞ ለሙስና መከሰት በርካታ ሁኔታዎች ቢኖሩም በመንግስት አሰራር ውስጥ ግልጽነትና ተጠያቂነት አለመኖር ዋነኞቹ ናቸው፡፡
☞ ለሙስና መከሰት በርካታ ሁኔታዎች ቢኖሩም በመንግስት አሰራር ውስጥ ግልጽነትና ተጠያቂነት አለመኖር ዋነኞቹ ናቸው፡፡ ☞ በመንግስት አሰራር ውስጥ ግልጽነት ማለት ሕዝቡ በመንግስት ውሣኔዎች ላይ በብቃት መሳተፍ እንዲችል ትክክለኛና ወቅታዊ መረጃ ማግኘት ሲችል ነው፡፡ ህዝቡ የመረጠው መንግስት በትክክል መስራቱን ለመቆጣጠር የሚችለው ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃ ሲያገኝ ነው፡፡ በግልጽነት የአሰራር ስርአት ህብረተሰቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃ ማግኘት ከቻለ […]
ተጨማሪ ያነቡ