ኮሚሽኑ አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች የገንዘብ እና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡

ኮሚሽኑ አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች የገንዘብ እና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ ተማሪዎች የኮሚሽኑ ሰራተኞች ልጆች ናቸው፤ ያሉት የኮሚሽኑ ተወካይ አቶ አበራ ሐምቢሳ ተማሪዎች በሥነ-ምግባርና በትምህርታቸው አርዓያ መሆን እነደሚገባቸው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የተቋሙ አመራሮችና ሰራተኞች ከደሞዛቸው በማዋጣት ከ11 በላይ ተማሪዎችን በቋሚነት እንደሚደግፉ ይታወቃል፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

“ሕብረ ብሄራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለሁለንተናዊ ብልፅግና!” በሚል መሪ ሃሳብ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ ህዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡

ሕዝባዊ ውይይቱን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) የመሩት ሲሆን በመድረኩ ህብረ ብሄራዊ አንድነትን ፣ ሰላምና ፍቅርን እንዲሁም ልማትን የሚያጠናክሩ ሀሳቦች ተነስተውበታል፡፡ በውይይቱ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ የሥራ ኃላፊዎች እና የማህበረሰብ ተወካዮች ተገኝተዋል ፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

በ UIIDP የገንዘብ ድጋፍ በአሶሳ ከተማ የተሰሩ የመሰረተ-ልማቶች አፈፃጸም ግምገማ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡

በ UIIDP የገንዘብ ድጋፍ በአሶሳ ከተማ የተሰሩ የመሰረተ-ልማቶች አፈፃጸም ግምገማ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ በ UIIDP የገንዘብ ድጋፍ በአሶሳ ከተማ የተሰሩና እየተሰሩ ያሉ የመሰረተ-ልማቶች ያሉበት ደረጃ ከፌደራል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን በተወጣጡ ሰባት አባላትን ባካተተ የጥናት ቡድን የማረጋገጥ ሥራ በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ የጥናት ቡድኑ ትኩረት ካደረገባቸው ጉዳዮች መካከል፤ በፕሮጀክቶች አፈፃፀም ወቅት ፤ሙስናን መከላከል የሚያስችሉ የአሰራር ስርዓት መኖር፤ […]

ተጨማሪ ያነቡ

በ UIIDP የገንዘብ ድጋፍ በአሶሳ ከተማ የተሰሩ የመሰረተ-ልማቶች አፈፃጸም ግምገማ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ በ UIIDP የገንዘብ ድጋፍ በአሶሳ ከተማ የተሰሩና እየተሰሩ ያሉ የመሰረተ-ልማቶች ያሉበት ደረጃ ከፌደራል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን በተወጣጡ ሰባት አባላትን ባካተተ የጥናት ቡድን የማረጋገጥ ሥራ በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ የጥናት ቡድኑ ትኩረት ካደረገባቸው ጉዳዮች መካከል፤ በፕሮጀክቶች አፈፃፀም ወቅት ፤ሙስናን መከላከል የሚያስችሉ የአሰራር ስርዓት መኖር፤ […]

ተጨማሪ ያነቡ

ዜና መፅሔታችን እንኋት፤ ጊዜዋን ጠብቃ ለንባብ በቅታለች፡፡ በውስጧ በአመቱ ኮሚሽኑ የተቀናጃቸውን አንኳር ስኬቶች በተመጠኑ ቃላት እምቅ ክዋኔዎችን ታስቃኛለች፡፡ አንብባችሁ ሃሳብ አስተያየታችሁን ብትሰጡን ታጠነክሩናላችሁ፡፡ መልካም ንባብ!

ተጨማሪ ያነቡ