ብሄራዊ የፀረ- ሙስና አስተባባሪ ኮሚቴ እስካሁን የሰራቸው ስራዎችን ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት ገምግሟል።
እስካሁን ከህብረተሰቡ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የሙስና ወንጀል የተመለከቱ ጥቆማዎች ደርሰዋል። ኮሚቴው እነዚህን ጥቆማዎች በህግ አግባብ እንዲጣሩ በማድረግ እስካሁን 110 የምርመራ መዝግቦች እንዲከፈቱ ተደርገዋል።
ተጨማሪ ያነቡ
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት የስነ-ምግባርና ፀረ -ሙስና ኮሚሽን
Benishangul Gumuz Regional State Ethics and Anti- Corruption Commission
እስካሁን ከህብረተሰቡ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የሙስና ወንጀል የተመለከቱ ጥቆማዎች ደርሰዋል። ኮሚቴው እነዚህን ጥቆማዎች በህግ አግባብ እንዲጣሩ በማድረግ እስካሁን 110 የምርመራ መዝግቦች እንዲከፈቱ ተደርገዋል።
ተጨማሪ ያነቡሃሰተኛ የነዋሪነት መታወቂያ እያዘጋጁ ሲሸጡ የነበሩ 3 ግለሰቦች በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ መታወቂያዎቹን ለማዘጋጀት የሚጠቀሙባቸው ማህተሞችና ወረቀቶችም በብርበራ ተይዘዋል፡፡ እንደ ፖሊስ መረጃ ፤ ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ ቦታው አውቶብስ ተራ አካባቢ ነው። ተጠርጣሪዎቹ ለዚሁ ህገወጥ ተግባር ማስፈፀሚያ የሚውሉ በአዲስ አበባ አስተዳደር ” የአዲስ ከተማ […]
ተጨማሪ ያነቡ(አሶሳ፣ ጥቅምት 14/ 2015 ዓ.ም) የክልል የፀረ-ሙስና ኮሚቴ ወደ ስራ መግባቱን ተከትሎ ጋዜጣዊ መግለጫ የክልሉ ፍትህ ቢሮ እና የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ፡፡ በፍትህ ቢሮ በኩል ጋዜጣዊ መግለጫውን የሰጡት አቶ ሰይድ ባብከር የኮሚቴው ሰብሳቢና የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ ኮሚቴው ወደ ስራ መግባቱን ገልፀው፤ ከዚህ በፊት የፀረ-ሙስና ትግሉን ውጤታማ ለማድረግም የቴክኒክ ኮሚቴ መቋቋሙንና ስራ […]
ተጨማሪ ያነቡ(አሶሳ ህዳር 8/2015) በክልል ተቋማት እና አሶሳ ዞን ስር ለሚሰሩ የመከታተያ ክፍል ባለሙያዎች በሃገራችን ለ18ኛ በአለም ለ19ኛ ጊዜ የሚከበረውን የአለም የፀረ-ሙስና ቀን በዓል በሚመለከት ገለፃ ተደርጓል፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞ ለተነሱ የግልፅነት ጥያቄዎችም ማብራሪያና ምላሽ ተሰጥቷል፡፡
ተጨማሪ ያነቡ