ሕዝባዊ ውይይቱን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) የመሩት ሲሆን በመድረኩ ህብረ ብሄራዊ አንድነትን ፣ ሰላምና ፍቅርን እንዲሁም ልማትን የሚያጠናክሩ ሀሳቦች ተነስተውበታል፡፡
በውይይቱ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ የሥራ ኃላፊዎች እና የማህበረሰብ ተወካዮች ተገኝተዋል ፡፡



የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት የስነ-ምግባርና ፀረ -ሙስና ኮሚሽን
Benishangul Gumuz Regional State Ethics and Anti- Corruption Commission


