ኮሚሽኑ የተቋሙን የብልፅግና ፓርቲ አባላትን ገመገመ 

ወቅታዊ መረጃ

 

 

ግምገማው የተቋሙ የብልፅና ፓርቲ አባላት እራሳቸውን በማየትና  ክፍተቶችን በማረም  በቀጣይ የተቋሙንና የፓርቲውን ውጤታማነት ለማሳደግ ያለመ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ከማል ሃሰን መድረኩን በመሩበት ወቅት ተናግረዋል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *