ቀይ መስመር ብለን ያሰመርነውን ሌብነት፣ ሌቦች ቀይ ምንጣፍ አድርገውታል”፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

ሌብነት አታካች ከመሆኑም በዘለለ በከፍተኛ ሁኔታ ለመንግሥት ፈተና እየሆነ መምጣቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። መንግሥት ‘ቀይ መስመር’ ብሎ ያሰመረውን ሌብነት፣ ሌቦች ‘ቀይ ምንጣፍ’ እያደረጉት ነው ብለዋል። ሌብነት የኢኮኖሚ ነቀዝ እና የዕድገት ነቀርሳ ቢሆንም፣ አንዳንድ አካላት ግን ድርጊቱን እንደመብት እየወሰዱት በመሆኑ አደገኛ ሁኔታ እየተፈጠረ ነው ሲሉም ተናግረዋል። በሌብነት ላይ ተጨባጭ እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችል ጥናት እየተደረገ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የፍትህ አካላት ከሙስናና ብልሹ አሰራር በፀዳ መልኩ አገልግሎት እንዲሰጡ ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ ጥሪ አቀረቡ፡፡ **************

የፍትህ አካላት ከሙስናና ብልሹ አሰራር በፀዳ መልኩ አገልግሎት እንዲሰጡ ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ************** (አሶሳ፤ ጥቅምት 26/2015) የፍትህ አካላት ከሙስናና ብልሹ አሰራር በፀዳ መልኩ አገልግሎት እንዲሰጡ ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ ጥሪ አቀረቡ፡፡ አያይዘውም በሥነ-ምግባር በመታነፀ ህዝብና መንግስት የሰጣቸዉን ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት እንደሚገባቸው አሳስበዋል፡፡ ኮሚሽነር መንግስቱ ይህን ያሉት የክልሉ ሥነ-ምግባርና ፀረ- ሙስና ኮሚሽን የ2014 የፍርድ ቤቶች […]

ተጨማሪ ያነቡ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የአለም የፀረ-ሙስና ቀንን ለማከበር ዝግጅቱን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡

(የቤጉክመ የሥ.ፀ.ሙ.ኮ፤ አሶሳ፣ ህዳር 1/2015) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የአለም የፀረ-ሙስና ቀንን ለማከበር ዝግጅቱን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ የዘንድሮው የአለም የፀረ-ሙስና ቀን በሃገራችን ለ18ኛ በአለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ19ኛ ጊዜ “ሙስናን መታገል በተግባር” በሚል መሪ ቃል ይከበራል፡፡ በክልላችንም የማጠቃለያ ዝግጅቱ ህዳር 30/2015 በልዩ ልዩ ዝግጅቶች በድምቀት ይከበራል፡፡ እስከ ህዳር ሰላሳ በሚኖሩት ጊዜያትም በክልሉ ባሉ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የሙስናና ብልሹ አሰራር ድረጊቶችን ባለመፈጸም በሌሎች ሲፈፀምም አምርሮ በመታገልና በማጋለጥ የተግባር ሰው መሆን፤

የሙስናን ምንነትና የሚያስከትለውን ዘርፈ ብዙ ጉዳት ከማወቅና ከመረዳት ባሻገር የሙስናና ብልሹ አሰራር ድረጊቶችን ባለመፈጸም በሌሎች ሲፈፀምም አምርሮ በመታገልና በማጋለጥ የተግባር ሰው መሆን፤ በተጨማሪም ሙስናን ትርጉም ባለው መንገድ ለመታገል ወሳኝ መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል፡፡ የዘንድሮው የአለም የፀረ-ሙስና ቀንም በሃገራችን ለ18ኛ ጊዜ በአለም ደግሞ ለ19ኛ ጊዜ ህዳር 30 በልዩ ልዩ ዝግጅቶች በድምቀት ይከበራል፡፡ የበዓሉ መሪ ቃልም “ሙስናን መታገል […]

ተጨማሪ ያነቡ

በተለያዩ ዘርፎች በሚደረጉ የአሰራር ጥናቶች በግብዓትነት በመጠቀም ተቋማት ለሙስናና ብልሹ አሰራር በር የሚከፍቱ አሰራሮችን ሊያሻሽሉ ይገባል፡፡ መንግስቱ ላሎ (የቤ/ጉ/ክ/መ የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር) ******************************

በተለያዩ ዘርፎች በሚደረጉ የአሰራር ጥናቶች በግብዓትነት በመጠቀም ተቋማት ለሙስናና ብልሹ አሰራር በር የሚከፍቱ አሰራሮችን ሊያሻሽሉ ይገባል፡፡ መንግስቱ ላሎ (የቤ/ጉ/ክ/መ የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር) ****************************** (አሶሳ፤ ጥቅምት 23/2015) በተለያዩ ዘርፎች በሚደረጉ የአሰራር ጥናቶች የሚለዩ የአሰራር ክፍተቶችን በግብዓትነት በመጠቀም ተቋማት ለሙስናና ብልሹ አሰራር በር የሚከፍቱ አሰራሮችን ሊያሻሽሉ እንደሚገባ ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ ገለፁ፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና […]

ተጨማሪ ያነቡ

ኮሚሽኑ በክልል ትምህርት ቢሮ ግዥና ንብረት አስተዳደር አስራር ላይ ሲያደርግ በነበረው የአሰራር ጥናት ላይ ውይይት እያደረገ ነው፡፡

ኮሚሽኑ በክልል ትምህርት ቢሮ ግዥና ንብረት አስተዳደር አስራር ላይ ሲያደርግ በነበረው የአሰራር ጥናት ላይ ውይይት እያደረገ ነው፡፡ ********* (አሶሳ፣ ጥቅምት 23/2015) መድረኩን የከፈቱት ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ የአሰራር ሥርዓት ጥናቱ በግዥና ንብረት አስተዳደር ሥርዓት የሚስተዋሉ ክፍተቶችን ለመሙላት ከሁለት ውር በላይ ሲጠና መቆየቱን አንስተዋል፡፡ በጥናቱ የተለዩ ክፍተቶችንም በመውሰድ በግብዓትነት መጠቀምና ለሙስናና ብልሹ አሰራር በር የሚከፍቱ አሰራሮችን በሚቀርበው […]

ተጨማሪ ያነቡ

የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ከሙስና እና ብልሹ አሰራር ተላቀው በሥነ-ምግባር ግንባታ ላይ ትኩረት አድርገው መስራት እንደሚጠበቅባቸው ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ አሳሰቡ ፡፡ *****************

ኮሚሽነሩ ይህንን ያሉት ኮሚሽኑ ባዘጋጀው የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አመራሮች እና የሚደግፏቸው የመንግስት ተቋማት ስልጠና ላይ በመገኘት የመክፈቻ ንግግር ባደረጉበት ወቅት ነው፡፡ ስልጠናውን መስጠት ያስፈለገበት ምክንያት በክልሉ በሚገኙ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚስተዋሉ የሥነ-ምግባር እና የብልሹ አሰራር ድርጊቶችን እና የሚያስከትሉትን ጉዳት በማመላከት፤ ችግሮችን ለመፍታት የጋራ መግባባት ላይ በመድረስ በዘርፉ የሚጠበቀውን ውጤት ጤናማ ለማድረግ ለማስቻል መሆኑን […]

ተጨማሪ ያነቡ

ወደ ብልጽግና የምናደርገው ጉዞ ስኬታማ የሚሆነው በውስጣዊ አቅማችን ላይ ከተመሠረተ መሆኑን መረዳት ይገባል። ውስጣዊ አቅማችን ማለትም የሕዝባችን አቅም፣ የሀገራችን ተፈጥሯዊና ታሪካዊ ሀብት እንዲሁም የአዲሱ ትውልድ የፈጠራ ክህሎት ናቸው፡፡

ወደ ብልጽግና የምናደርገው ጉዞ ስኬታማ የሚሆነው በውስጣዊ አቅማችን ላይ ከተመሠረተ መሆኑን መረዳት ይገባል። ውስጣዊ አቅማችን ማለትም የሕዝባችን አቅም፣ የሀገራችን ተፈጥሯዊና ታሪካዊ ሀብት እንዲሁም የአዲሱ ትውልድ የፈጠራ ክህሎት ናቸው፡፡ በአስቸጋሪ ፈተናዎች ውስጥ እያለፍን እንኳን ችግር ተቋቋሚ ኢኮኖሚ ሊኖረን ችሏል፣ የዚህ ዋነኛ ምክንያቱ በመጠኑም ቢሆን ያሉንን ውስጣዊ አቅሞች አሟጠን ለመጠቀም መነሣታችን ነው። ከየትኛውም ወገን የሚሰጠን ድጋፍ በውስጣዊ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የኮሚሽኑ አመራሮችና ሰራተኞች   በአዲሱ የኮሚሽኑ ደንብና መመሪያ ረቂቅ ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡ ረቂቅ መመሪያውን ያቀረቡት አቶ   አበራ ሐምቢሳ (በኮሚሽኑ የሰው ሃብት ዳይሬክተር)  ናቸው፡፡

ተጨማሪ ያነቡ