ቀይ መስመር ብለን ያሰመርነውን ሌብነት፣ ሌቦች ቀይ ምንጣፍ አድርገውታል”፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
ሌብነት አታካች ከመሆኑም በዘለለ በከፍተኛ ሁኔታ ለመንግሥት ፈተና እየሆነ መምጣቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። መንግሥት ‘ቀይ መስመር’ ብሎ ያሰመረውን ሌብነት፣ ሌቦች ‘ቀይ ምንጣፍ’ እያደረጉት ነው ብለዋል። ሌብነት የኢኮኖሚ ነቀዝ እና የዕድገት ነቀርሳ ቢሆንም፣ አንዳንድ አካላት ግን ድርጊቱን እንደመብት እየወሰዱት በመሆኑ አደገኛ ሁኔታ እየተፈጠረ ነው ሲሉም ተናግረዋል። በሌብነት ላይ ተጨባጭ እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችል ጥናት እየተደረገ […]
ተጨማሪ ያነቡ