አንድ ትውልድ ትውልዳዊ ፍሰቱን ጠብቆ በስኬት መጓዝ ይችል ዘንድ፤ ሃገራት ከቁሳዊ ሥልጣኔ ባሻገር በመንፈስ የሰለጠነ፤ በሥነ – ምግባር የታነፀና ባለራዕይ ዜጋ ያስፈልጋቸዋል – አቶ አወቀ ገ/መስቀል
ለሚሊነዬም ኮሌጅ አሶሳ ካምፓስ ተማሪዎች የስብዕናና የሞራል እሴቶች ግንባታ በሚል ይዘት የግንዛቤ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ ስልጠናውን የሰጡት የኮሚሽኑ የፊት ለፊት የሥነ-ምግባር ትምህርትና ስልጠና ባለሙያ አቶ አወቀ ገ/መስቀል አንድ ትውልድ ትውልዳዊ ፍሰቱን ጠብቆ በስኬት መጓዝ ይችል ዘንድ፤ ሃገራት ከቁሳዊ ሥልጣኔ ባሻገር በመንፈስ የሰለጠነ፤ በሥነ – ምግባር የታነፀና ባለራዕይ ዜጋ ያስፈልጋቸዋል ፡፡ ወጣቱም እራሱን በዚሁ ልክ ማዘጋጀት […]
ተጨማሪ ያነቡ