በአሶሳ ዞን ስር የሚገኙ ወረዳዎች የሐይማኖት ተቋማት የፀረ-ሙስና ንቅናቃ ጥምረት አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ፡፡ ***********************
በአፈጻጸም ግምገማው ላይ የተገኙ አባቶች የሐይማኖት ተቋማት ከሙስናና ብልሹ አሰራር በመራቅ ለተከታዮቻቸው አርዓያ መሆን እንዳለባቸው ተናግረዋል ፡፡ በውይይቱ ላይ ተገኝተው መድረኩን የመሩት ም/ኮሚሽነር ዑሳም ሃሊፋ ባስተላለፉት መልዕክት «እዚህ የተገኛችሁ የሃይማኖት አባቶች ዘርፎ መክበርን፣ ሰርቆ አለማፈርን የሚያበረታታውን አስተሳሰብ እያወገዛችሁ እና ለተከታዮቻችሁ መልካም ሥነ-ምግባርን እያስተማራችሁ፤እናንተም መልካም ተምሳሌት በመሆን ለትውልዱ መልካም ሥነ-ምግባርን ማውረስ ይጠበቅባችኋል » ብለዋል ፡፡ በኮሚሽኑ […]
ተጨማሪ ያነቡ