በአሶሳ ዞን ስር የሚገኙ ወረዳዎች የሐይማኖት ተቋማት የፀረ-ሙስና ንቅናቃ ጥምረት አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ፡፡ ***********************

በአፈጻጸም ግምገማው ላይ የተገኙ አባቶች የሐይማኖት ተቋማት ከሙስናና ብልሹ አሰራር በመራቅ ለተከታዮቻቸው አርዓያ መሆን እንዳለባቸው  ተናግረዋል ፡፡ በውይይቱ ላይ ተገኝተው መድረኩን የመሩት ም/ኮሚሽነር ዑሳም ሃሊፋ ባስተላለፉት መልዕክት «እዚህ የተገኛችሁ የሃይማኖት አባቶች ዘርፎ መክበርን፣ ሰርቆ አለማፈርን የሚያበረታታውን አስተሳሰብ እያወገዛችሁ እና ለተከታዮቻችሁ መልካም ሥነ-ምግባርን እያስተማራችሁ፤እናንተም መልካም ተምሳሌት በመሆን ለትውልዱ መልካም ሥነ-ምግባርን ማውረስ ይጠበቅባችኋል » ብለዋል ፡፡ በኮሚሽኑ […]

ተጨማሪ ያነቡ

ብሄራዊ የፀረ- ሙስና አስተባባሪ ኮሚቴ እስካሁን የሰራቸው ስራዎችን ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት ገምግሟል።

እስካሁን ከህብረተሰቡ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የሙስና ወንጀል የተመለከቱ ጥቆማዎች ደርሰዋል። ኮሚቴው እነዚህን ጥቆማዎች በህግ አግባብ እንዲጣሩ በማድረግ እስካሁን 110 የምርመራ መዝግቦች እንዲከፈቱ ተደርገዋል።

ተጨማሪ ያነቡ

በአሶሳ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች በዩአይዲፒ የበጀት ድጋፍ እየተገነቡ ያሉ የውስጥ ለውስጥ ጌጠኛ (ኮብል ስቶን) ፕሮጀክቶች ያሉበት የግንባታ ደረጃ በሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት የመስክ ምልከታ ተደረገ፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

ሃሰተኛ የነዋሪነት መታወቂያ እያዘጋጁ ሲሸጡ የነበሩ 3 ግለሰቦች በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡

ሃሰተኛ የነዋሪነት መታወቂያ እያዘጋጁ ሲሸጡ የነበሩ 3 ግለሰቦች በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ መታወቂያዎቹን ለማዘጋጀት የሚጠቀሙባቸው ማህተሞችና ወረቀቶችም በብርበራ ተይዘዋል፡፡ እንደ ፖሊስ መረጃ ፤ ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ ቦታው አውቶብስ ተራ አካባቢ ነው። ተጠርጣሪዎቹ ለዚሁ ህገወጥ ተግባር ማስፈፀሚያ የሚውሉ በአዲስ አበባ አስተዳደር ” የአዲስ ከተማ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የክልሉ ፍትህ ቢሮ እና የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ክልላዊ የፀረ-ሙስና ኮሚቴው ወደ ስራ መግባቱን በሚመለከት በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ፡፡

(አሶሳ፣ ጥቅምት 14/ 2015 ዓ.ም) የክልል የፀረ-ሙስና ኮሚቴ ወደ ስራ መግባቱን ተከትሎ ጋዜጣዊ መግለጫ የክልሉ ፍትህ ቢሮ እና የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ፡፡ በፍትህ ቢሮ በኩል ጋዜጣዊ መግለጫውን የሰጡት አቶ ሰይድ ባብከር የኮሚቴው ሰብሳቢና የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ ኮሚቴው ወደ ስራ መግባቱን ገልፀው፤ ከዚህ በፊት የፀረ-ሙስና ትግሉን ውጤታማ ለማድረግም የቴክኒክ ኮሚቴ መቋቋሙንና ስራ […]

ተጨማሪ ያነቡ