በአሶሳ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች በዩአይዲፒ የበጀት ድጋፍ እየተገነቡ ያሉ የውስጥ ለውስጥ ጌጠኛ (ኮብል ስቶን) ፕሮጀክቶች ያሉበት የግንባታ ደረጃ በሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት የመስክ ምልከታ ተደረገ፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

ሃሰተኛ የነዋሪነት መታወቂያ እያዘጋጁ ሲሸጡ የነበሩ 3 ግለሰቦች በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡

ሃሰተኛ የነዋሪነት መታወቂያ እያዘጋጁ ሲሸጡ የነበሩ 3 ግለሰቦች በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ መታወቂያዎቹን ለማዘጋጀት የሚጠቀሙባቸው ማህተሞችና ወረቀቶችም በብርበራ ተይዘዋል፡፡ እንደ ፖሊስ መረጃ ፤ ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ ቦታው አውቶብስ ተራ አካባቢ ነው። ተጠርጣሪዎቹ ለዚሁ ህገወጥ ተግባር ማስፈፀሚያ የሚውሉ በአዲስ አበባ አስተዳደር ” የአዲስ ከተማ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የክልሉ ፍትህ ቢሮ እና የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ክልላዊ የፀረ-ሙስና ኮሚቴው ወደ ስራ መግባቱን በሚመለከት በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ፡፡

(አሶሳ፣ ጥቅምት 14/ 2015 ዓ.ም) የክልል የፀረ-ሙስና ኮሚቴ ወደ ስራ መግባቱን ተከትሎ ጋዜጣዊ መግለጫ የክልሉ ፍትህ ቢሮ እና የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ፡፡ በፍትህ ቢሮ በኩል ጋዜጣዊ መግለጫውን የሰጡት አቶ ሰይድ ባብከር የኮሚቴው ሰብሳቢና የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ ኮሚቴው ወደ ስራ መግባቱን ገልፀው፤ ከዚህ በፊት የፀረ-ሙስና ትግሉን ውጤታማ ለማድረግም የቴክኒክ ኮሚቴ መቋቋሙንና ስራ […]

ተጨማሪ ያነቡ

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል 7 አባላት ያሉት የጸረ-ሙስና ኮሚቴ ተቋቋመ ******************

(አሶሳ፣ ታህሳስ 04/2015 ዓ.ም) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት 7 አባላት ያሉት የጸረ-ሙስና ኮሚቴ አቋቋመ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን፣ ሙስናና ብልሹ አሠራርን ለመከላከል እየተደረገ ያለውን ትግል በተደራጀ መልኩ ውጤታማ ለማድረግ 7 አባላት ያሉት የጸረ-ሙስና ኮሚቴ መቋቋሙን አስታውቀዋል። የክልሉ መንግስት ሙስናና ብልሹ አሠራርን በመከላከል ህብረተሠቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማት ስራዎችን ለማጠናከር በቁርጠኝነት ይሠራል ያሉት አቶ አሻድሊ፣ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የቤ/ጉ/ክ/የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን በክልሉ ከሚገኙ ከተለያዩ ተቋማት ጋር ሃሰተኛ የት/ት ማስረጃዎቸን ና ሰነዶችን በተመለከተ በጋራ ለመስራት የስምምነት ሰነድ ተፈራረመ፡፡

የክልሉ ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙሥና ኮሚሽን፣ የክልሉ ፍትሕ ቢሮ እና የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሀሰተኛ የት/ት ማስረጃ፣ የሙያ ፍቃድ፣ ንግድ ፍቃድና የመንጃ ፍቃድ በተመለከተ በጋራ ለመስራት የስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ የክልሉ የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ በፊርማው ሥነ-ስርዓት ላይ እንዳሉት ሀሰተኛ ሰነዶችን የመለየት ሥራ በሃገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረው የፀረ-ሙስና ትግል አንድ አካል ነው ብለዋል፡፡   ይህም በአገልግሎት […]

ተጨማሪ ያነቡ