ሕዝቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማትና የመልካም አስተዳድር ዕቅዶች ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሠራ ነው – ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በመድረኩ ማስጀመሪያ፤ በ2018 የበጀት ዓመት ሕዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማትና የመልካም አስተዳድር ዕቅዶች ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሠራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በመጀመሪያ ሩብ ዓመት በመኸር እርሻ፣ በማዕድን፣ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት፣ በንቅናቄ ሥራዎች የተሻለ አፈጻጸም […]
ተጨማሪ ያነቡ