በመንጌ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል 22ኛው የአለም የፀረ-ሙስና ቀን በዓል ትውልድን በሥነ-ምግባር ተቋምን በአሰራር! በሚል መሪ ቃል ተከብሯል፡፡

ወቅታዊ መረጃ

 

 

እለቱን ምክንያት በማድረግም የመወያያ ሰነድ ቀርቦ ሰፊ ውይይት ተደርጓል፡፡ በውይይቱ የሆስፒታሉ አመራሮችና ሰራተኞች  ደንብና  መመሪያን ተከትለው መስራት  እንደሚገባቸው ተመላክቷል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *