Author: Public Relation
ኮሚሽኑ በሃገር ለ20ኛ (በአለም ለ21ኛ) ጊዜ ወጣቶችን ያመከለ የፀረ-ሙስና ሙስና ትግል የነገን ስብዕና ይገነባል! በሚል መሪ ቃል አለም አቀፉን የፀረ-ሙስና ቀን በክልሉ በተዋረድ በሚገኙ ተቋማት በተለያዩ ዝግጅቶች ሲያከብር ቆይቷል፡፡
ኮሚሽኑ በሃገር ለ20ኛ (በአለም ለ21ኛ) ጊዜ ወጣቶችን ያመከለ የፀረ-ሙስና ሙስና ትግል የነገን ስብዕና ይገነባል! በሚል መሪ ቃል አለም አቀፉን የፀረ-ሙስና ቀን በክልሉ በተዋረድ በሚገኙ ተቋማት በተለያዩ ዝግጅቶች ሲያከብር ቆይቷል፡፡ የማጠቃለያ መድረኩም በአሶሳ ከተማ የክልሉ መስተዳድር አዳራሽ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ም/ፕሬዝዳንትን ጨምሮ፣ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የስራ ኃላፊዎች እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በድምቀት ተከብሯል፡፡ የበዓሉን አከባበር […]
ተጨማሪ ያነቡበዓለማቀፍ ለ21ኛ፤ በሃገር-አቀፍ ለ20ኛ ጊዜ «ወጣቶችን ያማከለ የፀረ-ሙስና ትግል የነገ ስብዕናን ይገነባል!» በሚል መሪ ቃል በመላው ክልሉ በሚገኙ የመንግስት ተቋማት ሲከበር የቆየው የፀረ-ሙስና ቀን ማጠቃለያ ፓናል ውይይት ተካሄደ፡፡
በዓለማቀፍ ለ21ኛ፤ በሃገር-አቀፍ ለ20ኛ ጊዜ «ወጣቶችን ያማከለ የፀረ-ሙስና ትግል የነገ ስብዕናን ይገነባል!» በሚል መሪ ቃል በመላው ክልሉ በሚገኙ የመንግስት ተቋማት ሲከበር የቆየው የፀረ-ሙስና ቀን ማጠቃለያ ፓናል ውይይት ተካሄደ፡፡ በዕለቱ የክብር እንግዳ በመሆን መድረኩ ላይ ተገኝተው በፀረ-ሙስና ትግሉ የክልሉን መንግስት አቋም ያብራሩት ክቡር ም/ር/መስ አቶ ጌታሁን አብዲሳ የፀረ-ሙስና ትግሉ ቀጣይነት ባለው መልኩ ሁሉን ባለድርሻ አካላት ባሳተፈ […]
ተጨማሪ ያነቡሙስናና ብልሹ አሰራርን ለማስቀረት ወጣቱን አካታች ያደረገ የፀረ ሙስና ትግል በማድረግ የዜጎችን የልማትና የመልካም አስተዳደር ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ስነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ገለጸ፡፡
ሙስናና ብልሹ አሰራርን ለማስቀረት ወጣቱን አካታች ያደረገ የፀረ ሙስና ትግል በማድረግ የዜጎችን የልማትና የመልካም አስተዳደር ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ስነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ገለጸ፡፡ ኮሚሽኑ “ወጣቶችን ያማከለ የፀረ ሙስና ትግል የነገን ስብዕና ይገነባል” በሚል መሪ ቃል የጸረ ሙስና ቀንን ለ20ኛ ጊዜ በአሶሳ ከተማ በፓናል ውይይትና በተለያዩ ዝግጅቶች አከበረ። ዝርዝር መረጃ […]
ተጨማሪ ያነቡየማዕድን ዘርፍ – በርካታ ፍላጎቶች የሚስተዋሉበት በመሆኑ ከሙስናና ብልሹ አሰራር ሊጠበቅ እንደሚገባ ኮሚሽኑ አስታወቀ፡፡
በማዕድኑ ዘርፍ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮች (ጉዳይ ማጎታተት፣ የፍቃድ አሰጣጥ፣ ከህገ ወጥ ደላሎች ጋር የጥቅም ትስስር መፍጠር ) እና የመሳሰሉት መንግስት በዘርፉ የሚያገኘውን ጥቅም የሚያሳጣ፣ ለሃገርና ለማህበረስብ ዕድገት እንቅፋት የሚፈጥር፣ ለሰላም መድፍረስ በር የሚከፍት መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ ገልፀዋል፡፡ ዘርፉ ብዙ ፍላጎቶች የሚስተዋሉበት በመሆኑም በጠንካራ የሥራ ስነ-ምግባር መመራት […]
ተጨማሪ ያነቡኮሚሽኑ ዘንድሮ ለ21ኛ ጊዜ በአለም አቀፍ ደረጃ “ወጣቶችን ያማከለ የፀረ – ሙስና ትግል፤ የነገን ስብዕና ይገነባል!” በሚል መሪ ቃል የሚከበረውን የአለም የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር በሚመለከት ከመከታተያ ክፍል ለሙያዎች ጋር ውይይት አደረገ፡፡
ኮሚሽኑ ዘንድሮ ለ21ኛ ጊዜ በአለም አቀፍ ደረጃ “ወጣቶችን ያማከለ የፀረ – ሙስና ትግል፤ የነገን ስብዕና ይገነባል!” በሚል መሪ ቃል የሚከበረውን የአለም የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር በሚመለከት ከመከታተያ ክፍል ለሙያዎች ጋር ውይይት አደረገ፡፡
ተጨማሪ ያነቡለፓዊ ወረዳ አመራሮችና የሥራ ኃላፊዎች ትኩረቱን በሙያ ሥነ-ምግባርና በሙስና ፅንሰ ሃሳብ ላይ ያደረገ የግንዛቤ ስልጠና ተሰጠ፡፡
የሥልጠናው ዓላማም በተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶች ከሙስናና ብልሹ አሰራር በፀዱ መልኩ ለማህበረስ ማድረስ መሆኑን ኮሚሽኑ የሐብት ማስመዝገብና ማሳወቅ ዳይሬክተር አቶ ኤሊያስ ወዲሻ ገልፀዋል፡፡ በመድረኩ የተገኙት የፓዊ ወረዳ ም/ አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም ሎዳሞ በበበኩላቸው የተቋማት አመራሮችና ባለሙያዎች የስነ-ምግባር መርሆችን ጠብቀው፤ መመሪና ደንብን አክብረው ማህረሰብን እንዲያገለግሉ አሳስበዋል፡፡ ስልጠናውን የሠጡት የኮሚሽኑ የፊት ለፊት የሥልጠና ባለሙያ አቶ ንጋቱ ጌታሁን ናቸው፡፡ […]
ተጨማሪ ያነቡአመራሩና ባለሙያው መንግስትና ህዝብ የሰጠውን ኃላፊትና አደራ ህብረተሰብን በመልካም ሥነ-ምግባር በማገልገል መወጣት እንደሚገባው ተገለፀ፡፡
ኮሚሽኑ በመተከል ዞን በሚገኙ ተቋማት ለሚሰሩ ለአመራሮችና ባለሙያዎች አገልግሎት አሰጣጥን በሚመለከት የግንዘቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ ኮሚሽኑ ባዘጋጀው በዚህ የስልጠና መድረክላይ መልዕክት ያስተላለፉት የመተከል ዞን ም/ አስተዳዳሪ አቶ ፍቃዱ ደበሎ አመራሮች ስልጠናውን እንደ ዞን ለውጥ ለማምጣትና የተሻለ አገልግሎት ለማድረስ እንደ ግብዓት ሊጠቀሙበት እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡ አመራችና ባለሙያዎችም ከብልሹ አሰራር በፀዳ መልኩ በማገልገል የህዝብን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሚገባም አቶ […]
ተጨማሪ ያነቡ