በተቋማዊ እና ብሔራዊ ጥቅም ጉዳይ የማይደራደሩ ታማኝ አገልጋዮች ያስፈልጉናል፡- ሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር)
በተቋማዊ እና ብሔራዊ ጥቅም ጉዳይ የማይደራደሩ ታማኝ አገልጋዮች፣ የሥራ ኃላፊዎች፣ ሠራተኞች እና የተቋማት ተገልጋዮች ያስፈልጉናል ሲሉ የፊዴራል የሥነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር) ተናገሩ። 22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን ማጠቃለያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በተገኙበት እየተካሄደ ነው። ከለውጡ ወዲህ የፀረ-ሙስና ትግል ጉድለትን የሚያርሙ ሥራዎች መሠራታቸውን እና ሕጎችን ማሻሻል […]
ተጨማሪ ያነቡ