ለህዝብ አገልግሎት ታስበው የሚሰሩ የግንባታ ፕሮጀክቶች ጥራታቸውን የጠበቁና ከብልሹ አሰራር የፀዱ መሆን እንዳለባቸው ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ አሳሰቡ፡፡
ኮሚሽነሩ ይህን ያሉት ከክልሉ የመሰረተ ልማት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን በአሶሳ ከተማ አስተዳደር በ UIIDP የገንዘብ ድጋፍ የሚሰሩ መሰረተ ልማቶች ያሉበትን ደረጃ ክትትል ባደረጉበት ጊዜ ነው፡፡
ተጨማሪ ያነቡ
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት የስነ-ምግባርና ፀረ -ሙስና ኮሚሽን
Benishangul Gumuz Regional State Ethics and Anti- Corruption Commission
ኮሚሽነሩ ይህን ያሉት ከክልሉ የመሰረተ ልማት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን በአሶሳ ከተማ አስተዳደር በ UIIDP የገንዘብ ድጋፍ የሚሰሩ መሰረተ ልማቶች ያሉበትን ደረጃ ክትትል ባደረጉበት ጊዜ ነው፡፡
ተጨማሪ ያነቡበትራንስፓርት እና በንግዱ ዘርፍ የሚስተዋለው የተጋነነ ክፍያ ከጊዜ ወደ ጊዜ መባባሱን ቀጥሏል፡፡ ለማህበረሰቡም ኑሮን ለመግፋት ትልቁ ፈተና ሁኖ ዘልቋል፡፡ ችግሩን ለመፍታትም መንግስት ከማህበረሰቡ ጋር ሰፊ ውይይት አድርጓል፡፡ በየደረጃው የሚገኘው አመራር የኑሮ ጫናውን ሊያቀሉ የሚችሉ እርምጃዎች እንዲወሰዱ አቅጣጫ ሰጥቷል፡፡ በቅርቡም የፍትህ አካላትን፣ በትራንስስፖርትና በንግዱ ዘርፍ የሚሰሩ ኃላፊዎችና አመራሮችን የያዘ ግብረ ኃይል ተቋቁሞ ወደ ስራ ተገብቷል፡፡ ግብረ […]
ተጨማሪ ያነቡ