ለህዝብ አገልግሎት ታስበው የሚሰሩ የግንባታ ፕሮጀክቶች ጥራታቸውን የጠበቁና ከብልሹ አሰራር የፀዱ መሆን እንዳለባቸው ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ አሳሰቡ፡፡

- ወቅታዊ መረጃ

ኮሚሽነሩ ይህን ያሉት ከክልሉ የመሰረተ ልማት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን በአሶሳ ከተማ አስተዳደር በ UIIDP የገንዘብ ድጋፍ የሚሰሩ መሰረተ ልማቶች ያሉበትን ደረጃ ክትትል ባደረጉበት ጊዜ ነው፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *