በክልሉ የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተጀመሩ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ገለጹ፡፡
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የህብረተሰቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተጀመሩ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የክልሉ ተወካዮች ገለጹ። የሕዝብ ተወካዮቹ ከሕዝቡ በተነሱ የሠላም፣ የመሠረተ የልማት እና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ዙሪያ ላይ ያተኮረ የማጠቃለያ ውይይት ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በተገኙበት አካሂደዋል፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባልና የክልሉ ተወካይ አቶ […]
ተጨማሪ ያነቡ