የተቋሙ አዲስ አመራሮች የሥራ እርክክብና ትውውቅ አደረጉ፡፡ አቶ ከማል ሀሰን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር እንዲሁም አቶ ነጅመዲን አልመሐዲ ም/ኮሚሽነር ሁነው መሾማቸው የሚታወቅ ነው፡፡

ወቅታዊ መረጃ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *