በክልል ተቋማት እና አሶሳ ዞን ስር ለሚሰሩ የመከታተያ ክፍል ባለሙያዎች በሃገራችን ለ18ኛ በአለም ለ19ኛ ጊዜ የሚከበረውን የአለም የፀረ-ሙስና ቀን በዓል በሚመለከት ገለፃ ተደርጓል

(አሶሳ ህዳር 8/2015) በክልል ተቋማት እና አሶሳ ዞን ስር ለሚሰሩ የመከታተያ ክፍል ባለሙያዎች በሃገራችን ለ18ኛ በአለም ለ19ኛ ጊዜ የሚከበረውን የአለም የፀረ-ሙስና ቀን በዓል በሚመለከት ገለፃ ተደርጓል፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞ ለተነሱ የግልፅነት ጥያቄዎችም ማብራሪያና ምላሽ ተሰጥቷል፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

የዳይሬክቶረቱን ሥራ ማቀድ፣ ማስተባበር፣ መምራት፣ ማስፈፀሙን መከታተል ውጤቱን መገምገም፣

የዳይሬክቶረቱን ሥራ ማቀድ፣ ማስተባበር፣ መምራት፣ ማስፈፀሙን መከታተል ውጤቱን መገምገም፣ ከክልላዊ ዕቅድ የተመነዘረውን የኮሚሽኑን ስትራቴጂክ ዕቅድ መሠረት በማድረግ የዳይሬክቶሬቱን ዓመታዊ ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡ ከቡድን አባላት ጋር በመወያየት ያዳብራል፣ ያፀድቃል ተግብራዊነቱንም ይከታተላል ግብረ-መልስ ይሰጣል፣ የዳይሬክተሩን የሥራ አፈፃፀም በየጊዜው ይገመግማል በየጊዜው የታዩ መልካም ለውጦችን በመፈተሸ የተገኘውን ውጤት ያመለክታል፣ የአባላቱን ውጤት ያሳውቃል፣ የዳይሬክቶሬቱ ዕቅድ መሠረት ባደረገ መልኩ ቡድኖች ዕቅዳቸውን እንዲቀርፁ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የሐብት ምዝገባ መረጃ መቀበል፣ በሰነድ እና በዘመናዊ መረጃ ቴክኖሎጂ አደራጅቶ መያዝ

የሐብት ምዝገባ መረጃ መቀበል፣ በሰነድ እና በዘመናዊ መረጃ ቴክኖሎጂ አደራጅቶ መያዝ ከሐብት ምዝገባ ቡድን የሚመጡ የምዝገባ ሠነዶችን/ቅፆችን/ በተቋም፣ በምዝገባ ዓይነት፣ በተመዝጋቢ ዓይነት፣ በፆታ እና በምዝገባ ጊዜ በመለየት ይረከባል፣ የምዝገባ ሠነዶቹ /ቅፆቹ/ የተሟላ መረጃ መያዛቸውን ያረጋግጣል፣ የጎደለ መረጃ መኖሩ ሲረጋገጥ /ሲታወቅ/ በመዝጋቢው ቡድን ባለሙያ በኩል መረጃው እንዲሟላ ያደርጋል፣ የተረከባቸውን መረጃዎችና ሰነዶች ለአጠቃቀም በሚያመች ሁኔታ በሀርድ እና […]

ተጨማሪ ያነቡ

የዳይሬክቶሬቱን  የህዝብ ግንኙነት ስራዎችን  ማቀድ፣ማስተባበር እና ተግባራዊነቱን መከታተል

የዳይሬክቶሬቱን  የህዝብ ግንኙነት ስራዎችን  ማቀድ፣ማስተባበር እና ተግባራዊነቱን መከታተል የተቋሙንና የሀገር አቀፍ አቅጣጫዎችን ባገናዘበ መልኩ የዳይሬክቶሬቱን ዕቅድ ያዘጋጃል፣ የማዳበሪያ ሃሳብ ይቀበላል ፡፡ የዕቅድ አፈጻጸም ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፣በሳምንት፣ በወር፣ በሩብ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ያደርጋል የፈፃሚዎችን ክፍተቶችን በመለየት ያበቃል፣ የአመለካከት፣ የክህሎትና፣ የግብዓት አጠቃቀም ስልጠናዎችን የሚገኝበትን መንገድ ያመቻቻል፡፡ መልካም ተሞክሮዎችን በመለየትና በመቀመር ተግባራዊ ያደርጋል የቀውስ ጊዜን ቅድመ ትንተና […]

ተጨማሪ ያነቡ