ኮሚሽኑ በመተከል ዞን ቡለን ወረዳ ለሚሰሩ የመከታተያ ክፍል ባለሙዎችና ፎካሎች በሙስና መከላከል ስራዎችና ዘንድሮ የሚከበረውን የዓለም የፀረ-ሙስና ቀን በአል አከባበር በሚመለከት የድጋፍና የክትትል ስራ በመስራት ላይ ነው፡፡

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት የስነ-ምግባርና ፀረ -ሙስና ኮሚሽን
Benishangul Gumuz Regional State Ethics and Anti- Corruption Commission
ኮሚሽኑ በመተከል ዞን ቡለን ወረዳ ለሚሰሩ የመከታተያ ክፍል ባለሙዎችና ፎካሎች በሙስና መከላከል ስራዎችና ዘንድሮ የሚከበረውን የዓለም የፀረ-ሙስና ቀን በአል አከባበር በሚመለከት የድጋፍና የክትትል ስራ በመስራት ላይ ነው፡፡
