የሥልጠናው ዓላማም በተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶች ከሙስናና ብልሹ አሰራር በፀዱ መልኩ ለማህበረስ ማድረስ መሆኑን ኮሚሽኑ የሐብት ማስመዝገብና ማሳወቅ ዳይሬክተር አቶ ኤሊያስ ወዲሻ ገልፀዋል፡፡

በመድረኩ የተገኙት የፓዊ ወረዳ ም/ አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም ሎዳሞ በበበኩላቸው የተቋማት አመራሮችና ባለሙያዎች የስነ-ምግባር መርሆችን ጠብቀው፤ መመሪና ደንብን አክብረው ማህረሰብን እንዲያገለግሉ አሳስበዋል፡፡
ስልጠናውን የሠጡት የኮሚሽኑ የፊት ለፊት የሥልጠና ባለሙያ አቶ ንጋቱ ጌታሁን ናቸው፡፡
