
ኮሚሽኑ ዘንድሮ ለ21ኛ ጊዜ በአለም አቀፍ ደረጃ “ወጣቶችን ያማከለ የፀረ – ሙስና ትግል፤ የነገን ስብዕና ይገነባል!”
በሚል መሪ ቃል የሚከበረውን የአለም የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር በሚመለከት ከመከታተያ ክፍል ለሙያዎች ጋር ውይይት አደረገ፡፡
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት የስነ-ምግባርና ፀረ -ሙስና ኮሚሽን
Benishangul Gumuz Regional State Ethics and Anti- Corruption Commission

ኮሚሽኑ ዘንድሮ ለ21ኛ ጊዜ በአለም አቀፍ ደረጃ “ወጣቶችን ያማከለ የፀረ – ሙስና ትግል፤ የነገን ስብዕና ይገነባል!”
በሚል መሪ ቃል የሚከበረውን የአለም የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር በሚመለከት ከመከታተያ ክፍል ለሙያዎች ጋር ውይይት አደረገ፡፡