የ2015 የመጀመሪያው ሩብ አመት የኮሚሽኑ ሪፖርት ለማኔጅመንት አካላት እና ለሚመለከታቸው የሥራ ክፍሎች ቀርቦ ተገመገመ፡፡
በሪፖርቱ በሐብት ማጣራት፣ በስልጠና፣ በክትትልና ድጋፍ እንዲሁም በአሰራር ጥናት ውጤታማ ስራዎች መሰራታቸው ተመላክቷል፡፡
በቀጣይም ሙስናና ብልሹ አሰራርን በመከላከል ውጤታማ ስራ ለመስራት የሚያስችል የትኩረት አቅጣጫ ተቀምጧል፡፡


የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት የስነ-ምግባርና ፀረ -ሙስና ኮሚሽን
Benishangul Gumuz Regional State Ethics and Anti- Corruption Commission
