ሙስና የሀገርን ዕድገት እና የህዝቦችን ተጠቃሚነት የሚጎዳ በመሆኑ አገልጋዮች ከብልሹ አሰራርና ሙስና ነጻ ሁነው አገልግሎት መስጠት ይገባቸዋል፡፡ አቶ ኤሊያስ ወዲሻ (በኮሚሽኑ የሐብት ማስመዝገብና ማሳወቅ ዳይሬክተር)
(ግልገል በለስ ህዳር 10/2017 ዓ.ም፤ የቤጉክ የሥ/ፀረ – ሙስና ኮሚሽን) ሙስና የሀገርን ዕድገት እና የህዝቦችን ተጣቃሚነት የሚጎዳ በመሆኑ አገልጋዮች ከብልሹ አሰራና ሙስና ነጻ ሁነው አገልግሎት መስጠት እንደሚገባቸው በኮሚሽኑ የሐብት ማስመዝገብና ማሳወቅ ዳይሬክተሩ አቶ ኤሊያስ ወዲሻ ገለፁ፡፡ ኮሚሽኑ ከግልገል በለስ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር የሥራ ስነ-ምግባርና ሙስናና ብልሹ አሰራርን በመከላከል ረገድ የባለድርሻ አካላት ሚና በሚሉ ሁለት […]
ተጨማሪ ያነቡ