ኮሚሽኑ የተሰጠውን ተልዕኮ፣ ተግባርና ኃላፊነት የሚገለጽ አርማ ይፋ አደረገ፡፡ ተቋሙ የዐርማውን ገላጭነትና አስፈላጊነት በሚመለከትም ተከታታይ ውይይቶችን ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ አርማው ኮሚሽኑ በሚያደርጋቸው ውስጣዊና ውጫዊ ተግባቦቶች እንደ አስፈላጊነቱ ጥቅም ላይ የሚውል ይሆናል፡፡ 
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት የስነ-ምግባርና ፀረ -ሙስና ኮሚሽን
Benishangul Gumuz Regional State Ethics and Anti- Corruption Commission
ኮሚሽኑ የተሰጠውን ተልዕኮ፣ ተግባርና ኃላፊነት የሚገለጽ አርማ ይፋ አደረገ፡፡ ተቋሙ የዐርማውን ገላጭነትና አስፈላጊነት በሚመለከትም ተከታታይ ውይይቶችን ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ አርማው ኮሚሽኑ በሚያደርጋቸው ውስጣዊና ውጫዊ ተግባቦቶች እንደ አስፈላጊነቱ ጥቅም ላይ የሚውል ይሆናል፡፡ 