የኮሚሽኑ ባለሙያዎች ሙያዊ ድጋፍና እገዛ አደረጉ፤
የኮሚሽኑ ባለሙያዎች በመንጌ ወረዳ በመገኘት ለሙስናና ብልሹ አሰራር መተጋገል እንደሚያግዝ የታመነበት ሙያዊ ድጋፍ ለወረዳው አመራሮችና የሥነ-ምግባር መከታተያ ክፍሎች አደረጉ፡፡ ከኮሚሽኑ የሃብት ምዝገባ እና የሙስና መከላከል ዳይሬክተሮች የተወጣጡ የኮሚሽኑ ባለሙዎች በሃብት ማስመዝገብና ማሳወቅ እንዲሁም በሙስናና መከላከል እስትራቴጅዎች ላይ ትኩረቱን ያደረገ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የመንጌ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ኢብራሂም መንሱር ድጋፉን አስመልክቶ በሰጡት አስተያየት እገዛው እጅግ ጠቃሚ መሆኑን […]
ተጨማሪ ያነቡ