በክልሉ የሚስተዋሉ ለኑሮ ውድነት አባባሽ የሆኑ መንስኤዎችን በአጭር ጊዜ ለመፍታት ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ከመንገድ ትራንስፖርት፣ ከንግድና ከፍትህ አካላት የተዋቀረው ግብረ-ኃይል አስታወቀ፡፡
በትራንስፓርት እና በንግዱ ዘርፍ የሚስተዋለው የተጋነነ ክፍያ ከጊዜ ወደ ጊዜ መባባሱን ቀጥሏል፡፡ ለማህበረሰቡም ኑሮን ለመግፋት ትልቁ ፈተና ሁኖ ዘልቋል፡፡ ችግሩን ለመፍታትም መንግስት ከማህበረሰቡ ጋር ሰፊ ውይይት አድርጓል፡፡ በየደረጃው የሚገኘው አመራር የኑሮ ጫናውን ሊያቀሉ የሚችሉ እርምጃዎች እንዲወሰዱ አቅጣጫ ሰጥቷል፡፡ በቅርቡም የፍትህ አካላትን፣ በትራንስስፖርትና በንግዱ ዘርፍ የሚሰሩ ኃላፊዎችና አመራሮችን የያዘ ግብረ ኃይል ተቋቁሞ ወደ ስራ ተገብቷል፡፡ ግብረ […]
ተጨማሪ ያነቡ