በክልሉ የሚስተዋሉ ለኑሮ ውድነት አባባሽ የሆኑ መንስኤዎችን በአጭር ጊዜ ለመፍታት ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ከመንገድ ትራንስፖርት፣ ከንግድና ከፍትህ አካላት የተዋቀረው ግብረ-ኃይል አስታወቀ፡፡

በትራንስፓርት እና በንግዱ ዘርፍ የሚስተዋለው የተጋነነ ክፍያ ከጊዜ ወደ ጊዜ መባባሱን ቀጥሏል፡፡ ለማህበረሰቡም ኑሮን ለመግፋት ትልቁ ፈተና ሁኖ ዘልቋል፡፡ ችግሩን ለመፍታትም መንግስት ከማህበረሰቡ ጋር ሰፊ ውይይት አድርጓል፡፡ በየደረጃው የሚገኘው አመራር የኑሮ ጫናውን ሊያቀሉ የሚችሉ እርምጃዎች እንዲወሰዱ አቅጣጫ ሰጥቷል፡፡ በቅርቡም የፍትህ አካላትን፣ በትራንስስፖርትና በንግዱ ዘርፍ የሚሰሩ ኃላፊዎችና አመራሮችን የያዘ ግብረ ኃይል ተቋቁሞ ወደ ስራ ተገብቷል፡፡ ግብረ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የክልሉ የሥነ-ምግርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ በአሶሳ ዞን ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች ለተደራጁ የተማሪዎች የሥነ-ምግባር ክበባት በጋራ ድጋፍ በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ የድጋፉ አላማ የፀረ-ሙስና ትግሉን ማሳለጥ ሲሆን ትኩረቱን በተማሪዎች ሥነ-ምግባር ክበብ አደረጃጀትና አሰራር ላይ አድርጓል፡፡ በዚህ ክትትልና ድጋፍ የሁለቱን ተቋማት ባለሙያዎች ጨምሮ ሲቪክ ማህበራት በቅንጅት ተሳትፈውበታል፡፡

ተጨማሪ ያነቡ