ባለፉት አምስት አመታት ከ 93 ሚሊዬን ብር በላይ ከምዝበራ ማዳን መቻሉን ኮሚሽኑ አስታወቀ፡፡
ባለፉት አምስት አመታት ከ 93 ሚሊዬን ብር በላይ ከምዝበራ ማዳን መቻሉን ኮሚሽኑ አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ የአምስት ዓመት (2013-2017 ዓ.ም) እቅድ አፈጻፀሙን ዛሬ በኮሚሽኑ ጽ/ቤት በገመገመበት ወቅት እንዳስታወቀው ተቋሙ በአዋጅ የተሰጠውን ተግባርና ኃላፊነት ለመወጣት ስልታዊ እቅድ ነድፎ ሲንቀሳቀስ መቆየቱ ተወስቷል፡፡ በዚህም መሰረት በሙስናና ብልሹ አሰራር መከላከል በተሰራ ስራ 93, 583, 300 ብር ከምዝበራ በማዳን ለህዝብና ለመንግስት የልማት […]
ተጨማሪ ያነቡ