❝በኢትዮጵያ የብልፅግና ጉዞ የሚዲያና ኮምዩኒኬሽን ሚና እና ቀጣይ አቅጣጫዎች❞ በሚል ርዕሰ-ጉዳይ በአሶሳ ከተማ ውይይት እየተካሄደ ነው።

በዚህ መድረክ  የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ መለሰ በየነ ለተሳታፊዎች ሰነድ እያቀረቡ ነው፡፡   ከመድረኩ በኋላም የሚዲያና ኮምዩኒኬሽን ባለሙያዎች ለኢትዮጵያ መጻኢ እድል፣ የሚጠበቅቸውን አወንታዊ ሚና እንዲጫወቱ ይጠበቃል፡፡   በውይይቱ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሚዲያ ም/ ሥራ አስኪያጅ አቶ መለሰ ሰንበታን ጨምሮ የሚዲያ እና ኮምዩኒኬሽን አመራሮች፣ የሥራ ኃላፊዎች፣ ባለሙያዎችና  የሚመለከታቸው አካላት  በመሳተፍ ላይ ናቸው፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮድር ኢኒሼቲቭ ለሃገር ዕድገትና ብልፅግና ቁልፍ ሚና አለው፡፡ በሰው ካፒታል እና በዲጂታል ክህሎት ልማት ላይ ኢንቨስት ማድረግም ጠንካራ ዲጅታል ኢኮኖሚን ለመገንባት ሚናው የጎላ ነው፡፡

አምሰት ሚሊዮን ዜጎች የዲጂታል ቴክኖሎጂ ስልጠና ተጠቃሚ የሚሆኑበት የኢትዮጵያ ኮደሮች ኢንሼቲቪ በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ይፋ መሆኑን ተከትሎ ዜጎች ተገቢው የዲጂታል ክህሎት እንዲኖራቸው በማድረግ ስራ እና ሀብትን በመፍጠር የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታን ለማቀጣጠል የሚረዳ ፕሮግራም መሆኑ መገለፁ ይታወሳል፡፡ ይህን ሃገራዊ ኢንሼቲቭ ለማሳካትም እንደ ክልል የተሰጠውን እድል የኮሚሽኑ አመራሮችና ባለሙያዎች በመጠቀም እራሳቸውን ለዲጅታል ኢኮኖሚው ዝግጁ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የዲሞክራሲ ተቋማት ፎረም፤ የ2017 ዓ.ም የዘጠኝ ወር አፈጻፀሙን ገመገመ፡፡  

ፎረሙ መተጋገዝንና ቀጣይ ስራዎችን በጋራ መስራት፣ ክፍተቶችን በመዝጋት የተሻለ ውጤት ማስመዝገብን ዋና ዓላማ አድርጎ እንደሚሰራ መድረኩን የመሩት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ም/አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ መለሰ ኪዊ አስታውቀዋል፡፡    በመድረኩ የፎርሙ አባላት ከመሬት፣ ከአስተዳደራዊ ጉዳዮች፣ ከኦዲት ግኝት አመላለስና ከሰብዓዊ መብት አያያዝ ጋር ተያይዞ  ከዚህ በፊት በታዩ ምልከታዎች ክፍተቶች መኖራቸውን ማረጋገጥ መቻሉን ተጠቁሟል፡፡ መሰል ክፍቶች […]

ተጨማሪ ያነቡ

የቤኒሻነንጉል ጉሙዝ ክልል የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የኢንስፔክሽንና ቁጥጥር ኮሚሽን በክልሉ በተዋረድ ከተደራጁ የኢንስፔክሽንና ቁጥጥር መዋቅሮች ጋር የኢንስፔክሽኑን የዘጠኝ ወር አፈፃፀምና ተያያዥ ጉዳዮች በሚመለከት ውይይት እያደረገ ነው፡፡

የቤኒሻነንጉል ጉሙዝ ክልል የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የኢንስፔክሽንና ቁጥጥር ኮሚሽን በክልሉ በተዋረድ ከተደራጁ የኢንስፔክሽንና ቁጥጥር  መዋቅሮች ጋር የኢንስፔክሽኑን የዘጠኝ ወር አፈፃፀምና ተያያዥ ጉዳዮች በሚመለከት ውይይት እያደረገ ነው፡፡   የኢንስፔክሽን ኮሚሽኑ በተለይ በመንግስት ተቋማት  የሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ማስተካከል  በሚቻልበት  ሁኔታ ሰፊ ውይይት እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡   የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከክልሉ የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ […]

ተጨማሪ ያነቡ

̎ለህዝብ ፍላጎትና ጥያቄ በቂ መልስ ለመስጠት አበክሮ  መስራት ያስፈልጋል ̎  የተከበሩ አቶ መለሰ ኪዊ (የቤሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ም/አፈ -ጉባኤ) 

አሶሳ፣ ሚያዚያ29 /2017 ዓ.ም (የቤ/ጉ/ክ/መ/ የስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን)  የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን፣ የክልሉ  ዋና ኦዲት እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የብልፅግና ፓርቲ አባላትና አመራሮች የመሐሉ ዘመን በሚል ርዕስ በተዘጋጀ  ሰነድ ላይ ውይይት አድርገዋል፡፡   ሰነዱን ለአባላቱ ያቀረቡት የቤሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ም/አፈ -ጉባኤ የተከበሩ  አቶ መለሰ ኪዊ አሁንም ያልተፈቱ የመልካም […]

ተጨማሪ ያነቡ

ኮሚሽኑ በካማሽ ዞን ስር ለሚገኙ የመከታተያ ክፍሎች ስልጠና በመስጠት ላይ ነው፡፡

ኮሚሽኑ በካማሽ ዞን ስር በሚገኙ ወረዳዎችና ተቋማት ለሚሰሩ የመከታተያ ክፍል ባለሙያዎች ሰልጠና በመስጠት ላይ ነው፡፡   የሥልጠና መድረኩን የከፈቱት  የካማሺ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ኢንስፔክሽንና ሥነ-ምግባር ኃላፊ አቶ ለሊሣ ፈረንጂ ሙስናና ብልሹ አሰራሮችን  ፓርቲው አጥብቆ  እንደሚታገል ገልፀው ፤  መሰል ስልጠናዎች ቀጣይነት እንዲኖራቸውና በትብብር እንዲሰራ   ጥሪ አቅርበዋል፡፡   ስልጠናው  የሀብት ምዝገባ ስራዎችንና የተማሪዎች የፀረ-ሙስና ክበባትና  የሐይማኖት ተቋማት […]

ተጨማሪ ያነቡ

ኮሚሽኑ የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈፃፀሙን ገመገመ ፡፡

ኮሚሽኑ ላለፉት ዘጠኝ ወራት የኮሚሽኑን የፀረ-ሙስና ትግሉ  ያሳካሉ ብሎ ባቀዳቸው የትምህርትና ስልጠና፣ የሐብት ምዝገባ፣ አውታሮች፣ የአሰራር ጥናት  እና ተያያዥ ዘርፎች ላይ  ትኩረቱን አድርጎ ሲሰራ ቆይቷል፡፡ በሂደቱ የተገኘ አፈፃፀሙን ገምግሞል፡፡   ተቋሙ የፀረ-ሙስና ትግሉን ውጤታማ ለማድረግ በሄደባቸው እርቀቶችም  የበጀት  (የጥሬ ገንዘብ እጥረት) ፈተና መሆኑን  ኮሚሽነር ከማል ሀሰን ገልፀዋል፡፡   በቀጣይ ቀሪ ስረዎችን ለመስራትም  ከሚመለከታቸው አካላት  ጋር በቅርበት […]

ተጨማሪ ያነቡ

መንግሥት የልማት እና የመልካም አስተዳደር ሥራዎችን በማጠናከር የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየሠራ ነው – ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን

የስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን)በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት እና የመልካም አስተዳደር ሥራዎችን በማጠናከር የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሠራ እንደሚገኝ ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ።   በክልሉ በሁሉም ዞኖች፣ ከተማ አሰተዳደሮች እና ወረዳዎች  በልማት እና በመልካም አስተዳደር ሥራዎች በክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በድጋፍ እና ክትትል የተከናወኑ ሥራዎች አፈጻጸም የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በተገኙበት ተገምግሟል።   […]

ተጨማሪ ያነቡ

የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት

የስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን) የሙስና ወንጀል ህግ የማስከበር ሥራዎች ውጤታማ እንዲሆኑ በቴክኖሎጂ የተደገፈ አሰራርን ማዘመን አስፈላጊ ነው።   ዛሬ የሙስና ወንጀል ሕግ የማስከበር ሥራዎች የባለድርሻ ተቋማት የምክክር መድረክ አካሂደናል፡፡   በውይይታችንም የባለድርሻ አካላቱ ቅንጅታዊ አሰራርና የስራ አፈጻጸም ምን እንደሚመስል ምክክር አድርገናል፡፡   ተቋማቱ በቴክኖሎጂ የተደገፈ ቅንጅታዊ አሰራርን በማዘመን፣  በፀረ-ሙስና ትግል ሀገራዊ የጋራ ተልዕኮን ማዕከል በማድረግ […]

ተጨማሪ ያነቡ