ከ7ኛ ክፍል እስከ ኮሌጅ በክልላችን የሥነ-ምግባር የጥያቄና መልስ ውድድር ሲያካሂዱ የነበሩ

ተሞክሮ
ከ7ኛ ክፍል እስከ ኮሌጅ በክልላችን የሥነ-ምግባር የጥያቄና መልስ ውድድር ሲያካሂዱ የነበሩ ተማሪዎች በኮሚሽኑ ቅጥር ግቢ የመጨረሻውን ፍልሚያ አካሂደው አሸናፊዎች ተለይተዋል፡፡
ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ የወጡ ተማሪዎች በነገው ዕለት ህዳር 30 በሚደረገው የፀረ-ሙስና ቀን የማጠቃለያ መድረክ ላይ የሚሸለሙ ይሆናል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *