የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ፕሮጀክቶች ከብልሹ አሰራር በፀዳ መልኩ ሊተገበሩ እንደሚገባ ኮሚሽኑ አስታወቀ።

(አሶሳ ህዳር 14/2017 ዓ.ም፤ የቤጉክ የሥ/ፀረ – ሙስና ኮሚሽን) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከስደተኞች ተጽዕኖ ምላሽ ፕሮጀክት ጋር በመተባበር በፕሮጀክቶች አፈጻፀም የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮችና መፍትሄዎቻቸው ላይ ለባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ ህዝብን ተጠቃሚ ለማድረግ የሚመጡ ፕሮጀክቶች የመጡበትን አላማ እንዲያሳኩ ሁሉም ባለድርሻ የበኩሉን ክትትልና […]

ተጨማሪ ያነቡ

የፀረ-ሙስና ትግሉ ተግበራዊ ምላሽን ይፈልጋል- ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ

(አሶሳ ህዳር 13/2017 ዓ.ም፤ የቤጉክ የሥ/ፀረ – ሙስና ኮሚሽን) ሙስናና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት የተቋማት ተግባራዊ ምላሽ ከፍተኛ ሚና እንዳለው ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ አስታወቁ፡፡ ኮሚሽኑ ለአሶሳ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አሰልጣኞችና አስተዳደር ሰራተኞች የሥራ ስነ-ምግባርና ለሙስናና ብልሹ አሰራ ተጋላጭ የሆኑ ዘርፎችን ከብልሹ አሰራር መከላከል በሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች የግንዛቤ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ በዚሁ መድረክ በተለያዩ ተቋማት አገልግሎቶችን […]

ተጨማሪ ያነቡ

ሙስና የሀገርን ዕድገት እና የህዝቦችን ተጠቃሚነት የሚጎዳ በመሆኑ አገልጋዮች ከብልሹ አሰራርና ሙስና ነጻ ሁነው አገልግሎት መስጠት ይገባቸዋል፡፡ አቶ ኤሊያስ ወዲሻ (በኮሚሽኑ የሐብት ማስመዝገብና ማሳወቅ ዳይሬክተር)

(ግልገል በለስ ህዳር 10/2017 ዓ.ም፤ የቤጉክ የሥ/ፀረ – ሙስና ኮሚሽን)  ሙስና የሀገርን ዕድገት እና የህዝቦችን ተጣቃሚነት  የሚጎዳ  በመሆኑ አገልጋዮች  ከብልሹ አሰራና ሙስና ነጻ ሁነው አገልግሎት መስጠት   እንደሚገባቸው በኮሚሽኑ የሐብት ማስመዝገብና ማሳወቅ ዳይሬክተሩ አቶ ኤሊያስ ወዲሻ ገለፁ፡፡ ኮሚሽኑ ከግልገል በለስ  ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር የሥራ ስነ-ምግባርና ሙስናና ብልሹ አሰራርን በመከላከል ረገድ የባለድርሻ አካላት ሚና በሚሉ ሁለት […]

ተጨማሪ ያነቡ

አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ለተገልጋዮች ከአድሎና ምልጃ የፀዳ፣ ተገቢና ፈጣን ምላሽ ሊሰጡ ይገባል፡፡ ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ

አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ለተገልጋዮች ከአድሎና ምልጃ የፀዳ፣ ተገቢና ፈጣን ምላሽ ሊሰጡ ይገባል፡፡ ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ (ባምባሲ ህዳር 5/2017 ዓ/ም፤ የቤጉክ የሥ/ፀረ – ሙስና ኮሚሽን) አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ለተገልጋዮች ከአድሎና ምልጃ የፀዳ፣ ተገቢና ፈጣን ምላሽ ሊሰጡ እንደሚገባ ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ አሳሰቡ፡፡ ኮሚሽኑ ከባምባሲ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር የሥራ ስነ-ምግባርና ሙስናና ብልሹ አሰራርን በመከላከል ረገድ የባለድርሻ አካላት […]

ተጨማሪ ያነቡ

ኮሚሽኑ የተሰጠውን ተልዕኮ፣ ተግባርና ኃላፊነት የሚገለጽ አርማ ይፋ አደረገ፡፡

ኮሚሽኑ የተሰጠውን  ተልዕኮ፣ ተግባርና ኃላፊነት የሚገለጽ አርማ ይፋ አደረገ፡፡  ተቋሙ የዐርማውን ገላጭነትና አስፈላጊነት በሚመለከትም ተከታታይ ውይይቶችን ሲያደርግ ቆይቷል፡፡  አርማው ኮሚሽኑ በሚያደርጋቸው ውስጣዊና ውጫዊ ተግባቦቶች እንደ አስፈላጊነቱ ጥቅም ላይ የሚውል ይሆናል፡፡ 

ተጨማሪ ያነቡ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ የፀረ-ሙስናና እንቅስቃሴና የትግሉ መልካም አጋጣሚዎች፣ ስጋቶችና መፍትሔዎቻችው በሚል ፅንስ ሀሳብ ላይ ከተቋሙ ሰራተኞች ጋር ውይይት አደረገ።

(አሶሳ ፦ ጥቅምት 19/2017ዓ/ም) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ የፀረ-ሙስናና እንቅስቃሴና የትግሉ መልካም አጋጣሚዎች፣ ስጋቶችና መፍትሔዎቻችው በሚል ፅንስ ሀሳብ ላይ ከተቋሙ ሰራተኞች ጋር ውይይት አደርጓል ። የከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ ም/ኃላፊ ኢንጅነር ቢፍቱ ጎሹ በአገረ አቀፍ እና በክልል ደረጃ ሙስና እና ብልሹ አሰራርን ለመዋጋት እንዲያስችል እና ተቋማችን ከብልሹ አሰራር ለመታደግ የተቋማችን ሠራተኞች […]

ተጨማሪ ያነቡ

ኮሚሽኑ ከክልሉ ሳይንስና ቴክኖሎጅ ኤጀንሲ ጋር በመተባበር የሐብት አስመዝጋዎችን የመረጃ አያያዝ የሚያዘምን አሰራር መዘርጋቱን አስታወቀ፡፡

ኮሚሽኑ ከክልሉ ሳይንስና ቴክኖሎጅ ኤጀንሲ ጋር በመተባበር የሐብት አስመዝጋዎችን የመረጃ አያያዝ የሚያዘምን አሰራር መዘርጋቱን አስታወቀ፡፡ ይህ የሐብት ምዝገባ ሥርዓት የሐብት አስመዝጋቢዎችን መረጃ በተደረጀ መልኩ ወደ ኮምፒውተር ቋት በማስገባት፤ በጥራዝ/ በወረቀት ምክንያት የሚፈጠረውን የቦታ ጥበት፣ በሐብት አስመዝጋቢዎች መረጃ ላይ በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ ምክንያት የሚደርሰውን አደጋ እንደሚያስቀር ታምኖበታል፡፡ የሐብት ምዝገባ ስርዓት የዘመነ አሰራር ያለበትን ሁኔታ እና እንዴት […]

ተጨማሪ ያነቡ