የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ፕሮጀክቶች ከብልሹ አሰራር በፀዳ መልኩ ሊተገበሩ እንደሚገባ ኮሚሽኑ አስታወቀ።
(አሶሳ ህዳር 14/2017 ዓ.ም፤ የቤጉክ የሥ/ፀረ – ሙስና ኮሚሽን) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከስደተኞች ተጽዕኖ ምላሽ ፕሮጀክት ጋር በመተባበር በፕሮጀክቶች አፈጻፀም የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮችና መፍትሄዎቻቸው ላይ ለባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ ህዝብን ተጠቃሚ ለማድረግ የሚመጡ ፕሮጀክቶች የመጡበትን አላማ እንዲያሳኩ ሁሉም ባለድርሻ የበኩሉን ክትትልና […]
ተጨማሪ ያነቡ