በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል 7 አባላት ያሉት የጸረ-ሙስና ኮሚቴ ተቋቋመ ******************

(አሶሳ፣ ታህሳስ 04/2015 ዓ.ም) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት 7 አባላት ያሉት የጸረ-ሙስና ኮሚቴ አቋቋመ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን፣ ሙስናና ብልሹ አሠራርን ለመከላከል እየተደረገ ያለውን ትግል በተደራጀ መልኩ ውጤታማ ለማድረግ 7 አባላት ያሉት የጸረ-ሙስና ኮሚቴ መቋቋሙን አስታውቀዋል። የክልሉ መንግስት ሙስናና ብልሹ አሠራርን በመከላከል ህብረተሠቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማት ስራዎችን ለማጠናከር በቁርጠኝነት ይሠራል ያሉት አቶ አሻድሊ፣ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የቤ/ጉ/ክ/የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን በክልሉ ከሚገኙ ከተለያዩ ተቋማት ጋር ሃሰተኛ የት/ት ማስረጃዎቸን ና ሰነዶችን በተመለከተ በጋራ ለመስራት የስምምነት ሰነድ ተፈራረመ፡፡

የክልሉ ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙሥና ኮሚሽን፣ የክልሉ ፍትሕ ቢሮ እና የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሀሰተኛ የት/ት ማስረጃ፣ የሙያ ፍቃድ፣ ንግድ ፍቃድና የመንጃ ፍቃድ በተመለከተ በጋራ ለመስራት የስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ የክልሉ የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ በፊርማው ሥነ-ስርዓት ላይ እንዳሉት ሀሰተኛ ሰነዶችን የመለየት ሥራ በሃገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረው የፀረ-ሙስና ትግል አንድ አካል ነው ብለዋል፡፡   ይህም በአገልግሎት […]

ተጨማሪ ያነቡ

ኮሚሽኑ በመተከል ዞን ቡለን ወረዳ ለሚሰሩ የመከታተያ ክፍል ባለሙዎችና ፎካሎች በሙስና መከላከል ስራዎችና ዘንድሮ የሚከበረውን የዓለም የፀረ-ሙስና ቀን በአል አከባበር በሚመለከት የድጋፍና የክትትል ስራ በመስራት ላይ ነው፡፡

ኮሚሽኑ በመተከል ዞን ቡለን ወረዳ ለሚሰሩ የመከታተያ ክፍል ባለሙዎችና ፎካሎች በሙስና መከላከል ስራዎችና ዘንድሮ የሚከበረውን የዓለም የፀረ-ሙስና ቀን በአል አከባበር በሚመለከት የድጋፍና የክትትል ስራ በመስራት ላይ ነው፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

አቶ ነጅመዲን አልማሐዲ (የቤ/ጉ/ክ/መ/ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ም/ፕሬዝዳንት) በሃገራችን ለ18ኛ ጊዜ በአለም ደግሞ ለ19ኛ ጊዜ የሚከበረውን የአለም የፀረ-ሙስና ቀን አስመልክቶ ያስተላለፉት መልዕክት፤

አቶ ነጅመዲን አልማሐዲ (የቤ/ጉ/ክ/መ/ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ም/ፕሬዝዳንት) በሃገራችን ለ18ኛ ጊዜ በአለም ደግሞ ለ19ኛ ጊዜ የሚከበረውን የአለም የፀረ-ሙስና ቀን አስመልክቶ ያስተላለፉት መልዕክት፤ ********************* (አሶሳ ህዳር 8/2015) ሙስና በሃገር ልማት እና በህዝቦች ማሕበራዊ ሕይወት ከፍተኛ ቀውስ ይፈጥራል፡፡ ችግሩን ለመፍታትም የፍትህ አካላት ሙስናን ለመከላከል በቅንጅትና በትብብር መስራት ያስፈልጋል፡፡ ፍርድ ቤቶች (በግንባር ቀደምትነት የፍትህ አካላት) ሙስና በሚፈፅሙ አካላት […]

ተጨማሪ ያነቡ

ሌቦች አንገታቸውን ቀና አድርገው የሚሄዱበት ንፁሃንና እውነትን የተከተሉ የሚሸማቀቁበት ሃገር ልትኖረን አይገባም፡፡ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

ሌቦች አንገታቸውን ቀና አድርገው የሚሄዱበት ንፁሃንና እውነትን የተከተሉ የሚሸማቀቁበት ሃገር ልትኖረን አይገባም፡፡ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ “ሙስና ላይ ለምናደርገው ትግል ትልቅ ጉልበት የሚሆን የምስራች ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን ብሄራዊ ኮሚቴ በማቋቋም አሰምተውናል ፤ ይህንን እድል እንጠቀምበት!! አዎ ! ሙስና ሀገርና ትውልድ የሚገድል ነቀርሳ ነው፡፡ የሀገርንና የህዝብን ሀብት ከሌቦች ለመታደግ በምናደርገው ትግል ሌቦች አንገታቸውን ቀና አድርገው የሚሄዱበት […]

ተጨማሪ ያነቡ

ኮሚሽኑ በመተከል ዞን ድባጤ ወረዳ ከሚሰሩ አመራሮችና የስራ ኃላፊዎች ጋር “በፀረ-ሙስና ትግል የአመራሩ ሚና” በሚመለከት በተዘጋጀ ሰነድ ላይ እየተወያዬ ነው፡፡

ኮሚሽኑ በመተከል ዞን ድባጤ ወረዳ ከሚሰሩ አመራሮችና የስራ ኃላፊዎች ጋር “በፀረ-ሙስና ትግል የአመራሩ ሚና” በሚመለከት በተዘጋጀ ሰነድ ላይ እየተወያዬ ነው፡፡ መረጃው የድባጤ ወረዳ መንግስት ኮምዩኒኬሽን ጽ/ቤት ነው፡፡ 66

ተጨማሪ ያነቡ

ሙሰኞች፤ ሙስናን እርም እንዲያደርጉ የሚያሥችል እርምጃ ያሥፈልጋል፡፡ ለዚሁም የፀረ-ሙስና ብሄራዊ ኮሚቴ ተቋቁሟል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድ (ዶ.ር)

ተጨማሪ ያነቡ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን አዲሱ የኮሚሽኑ ዓላማ፣ ራዕይና ተልዕኮ (አዋጅ ቁጥር 185/2014)

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን አዲሱ የኮሚሽኑ ዓላማ፣ ራዕይና ተልዕኮ (አዋጅ ቁጥር 185/2014) The New Goal, Mission, and Vision of The Benishangul Gumuz Regional State Ethics and Anti-Corruption Commission according to proclamation 185/2014.

ተጨማሪ ያነቡ