በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል 7 አባላት ያሉት የጸረ-ሙስና ኮሚቴ ተቋቋመ ******************
(አሶሳ፣ ታህሳስ 04/2015 ዓ.ም) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት 7 አባላት ያሉት የጸረ-ሙስና ኮሚቴ አቋቋመ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን፣ ሙስናና ብልሹ አሠራርን ለመከላከል እየተደረገ ያለውን ትግል በተደራጀ መልኩ ውጤታማ ለማድረግ 7 አባላት ያሉት የጸረ-ሙስና ኮሚቴ መቋቋሙን አስታውቀዋል። የክልሉ መንግስት ሙስናና ብልሹ አሠራርን በመከላከል ህብረተሠቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማት ስራዎችን ለማጠናከር በቁርጠኝነት ይሠራል ያሉት አቶ አሻድሊ፣ […]
ተጨማሪ ያነቡ