ብሄራዊ የፀረ- ሙስና አስተባባሪ ኮሚቴ እስካሁን የሰራቸው ስራዎችን ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት ገምግሟል።

ወቅታዊ መረጃ

እስካሁን ከህብረተሰቡ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የሙስና ወንጀል የተመለከቱ ጥቆማዎች ደርሰዋል። ኮሚቴው እነዚህን ጥቆማዎች በህግ አግባብ እንዲጣሩ በማድረግ እስካሁን 110 የምርመራ መዝግቦች እንዲከፈቱ ተደርገዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *