ኮሚሽኑ በካማሽና መተከል ዞኖች ሲያከናውናቸው የነበሩ የድጋፍና የክትትል ስራዎች ውጤት ገመገመ፡፡

ኮሚሽኑ በካማሽና መተከል ዞኖች ሲያከናውናቸው የነበሩ የድጋፍና የክትትል ስራዎች ውጤት ገመገመ፡፡   ኮሚሽኑ በካማሽና መተከል ዞኖች ስር በሚገኙ ወረዳዎችና ተቋማት በመገኘት ሲሠራቸው የቆየውን የሙስና መከላከልና የሐብት ምዝገባ ሥራዎች ውጤታማነት ግምገማ አካሄደ፡፡   በሁለቱም ዞኖች ሲሰጡ ከነበረው የድጋፍና ክትትል ስራዎች በተጨማሪ የግምገማዊ ስልጠና መድረኮች ተዘጋጅተው የነበረ ሲሆን በመድረኩ የስነ-ምግባር መከታተያ ክፍሎች አፈፃፀም ላይ የታዩ ጠንካራና ደካማ […]

ተጨማሪ ያነቡ

7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሠላማዊ፣ ዴሚክራሲያዊ፣ ነጻ እና ፍትሃዊ ሆኖ በሠላም እንዲጠናቀቅ የኮምዩኒኬሽንና የሚዲያ ተቋማት አበክረው እንዲሰሩ    ጥሪ ቀረበ፡፡ 

7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሠላማዊ፣ ዴሚክራሲያዊ፣ ነጻ እና ፍትሃዊ ሆኖ በሠላም እንዲጠናቀቅ የኮምዩኒኬሽንና የሚዲያ ተቋማት አበክረው እንዲሰሩ    ጥሪ ቀረበ፡፡   የክልሉ ኮምዩኒኪሽን ቢሮ ከክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ጋር በመተባበር በተዘጋጀ መድረክ፤ የኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተሮችና ጋዜጠኞች በ7ኛው ሃገራዊ ምርጫ፤ ቅድመና ድህረ ምርጫ ሊሰሩ በሚችሉ የህዝብ ግንኙነት እና የሚዲያ ስራዎች በሚመለከት ውይይት ተደርጓል፡፡   መድረኩን የከፈቱት በክልል የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ መወዳደሪያ የምርጫ ምልክት እና ማኒፌስቶውን ዛሬ ባካሄደው መርሃ ግብር ይፋ አድርጓል፡፡

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ መወዳደሪያ የምርጫ ምልክት እና ማኒፌስቶውን ዛሬ ባካሄደው መርሃ ግብር ይፋ አድርጓል፡፡ ‎ በመርሐ-ግብሩ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን፣ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የፓርቲው አባላት እና ደጋፊዎች ተገኝተዋል። ‎ የብልፅግና ፓርቲ  የመወዳደሪያ ምልክትም በሰማያዊ ሪባን የታሰረ የስንዴ ነዶ መሆኑ  ይፋ ተደርጓል፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና የሥነ-ምግባር ኮሚሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከክልሉ የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽ ጋር በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆኑን  አስታወቀ፡፡ 

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የብልፅግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና የስነ-ምግባር ኮሚሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በክልሉ  በየደረጃው የሚገኙ የብልፅግና ፓርቲ አመራሮችና አባላት በሥነ-ምግባር የታነፁ፤ ሙስናን የሚፀየፉ ፓርቲውና መንግስት የሰጣቸውን  ኃላፊነት እና ተልዕኮ  በአግባቡ እንዲወጡ በሚሰራው ስራ በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆኑን  አስታወቀ፡፡   በሥነ-ምግባር የታነፀና ሙስናና ብልሹ አሰራርን  የሚታገል ማህበረሰብ ለመገንባት በሚደረገው ጥረትም ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን  ጋር […]

ተጨማሪ ያነቡ

ኮሚሽኑ በካማሸ ዞን ለሚሰሩ የመከታተያ ክፍል ባለሙያችና የብልፅግና ፓርቲ የስነ-ምግባርና  እንስፔክሽን አመራሮች   ስልጠና ሰጠ ፡፡  

ኮሚሽኑ በካማሽ ዞን መምሪያ፣ በካማሽ ወረዳ እና ካማሽ ከተማ ለሚሰሩ የመከታተያ ክፍል ባለሙያዎች እና የብልፅግና ፓርቲ የስነ-ምግባርና  እንስፔክሽን አመራሮች ስልጠና  ሰጥቷል፡፡   ስልጠናው በሐብት ማስመዝገብና ማሳወቅ መመሪያና   በመከታተያ ክፍሎች የስድስት ወር የስራ እንቅስቃሴና አፈጻጸም ላይ ትኩረቱን ያደረገ ነው፡፡   በስልጠናው ኮሚሽኑ በተለይም ከብልፅግና ፓርቲ የስነ-ምግርና እንስፔክሽን አመራሮችና የስራ ኃላፊዎች ጋር በቅርበት መስራት በተቋማት ሙስናና ብልሹ […]

ተጨማሪ ያነቡ

ኮሚሽኑ የተቋሙን የብልፅግና ፓርቲ አባላትን ገመገመ 

    ግምገማው የተቋሙ የብልፅና ፓርቲ አባላት እራሳቸውን በማየትና  ክፍተቶችን በማረም  በቀጣይ የተቋሙንና የፓርቲውን ውጤታማነት ለማሳደግ ያለመ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ከማል ሃሰን መድረኩን በመሩበት ወቅት ተናግረዋል፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

ኮሚሽኑ በካማሽ ዞን የድጋፍና የክትትል ስራዎችን በመስራት ላይ ነው፤

  ኮሚሽኑ በካማሽ ዞን ስር  በሚገኙ ወረዳዎችና ተቋማት ለሚሰሩ የስነ-ምግባር መከታተያ ክፍል ባለሙያዎች  የድጋፍና የክትትል ስራ በመስራት ላይ ነው፡፡   የድጋፍና የክትትል ስራው አላማ  የሥነ-ምግባር መከታተያ ክፍል ባለሙያዎች ውጤታማ የሙስና መከላከልና የሥነ-ምግባር ግንባታ ስራዎችን መስራት እንደሚያስችላቸው የኮሚሽኑ የሙስና ወንጀሎችና ብልሹ አሰራር መከላከል ዳይሬክተሩ አቶ ጊሳ ዚፍሃ ጠቁመዋል፡፡   በዚህ የክትትልና ድጋፍ ስራ  በዞኑ ተቀዛቅዞ የነበረውን […]

ተጨማሪ ያነቡ

በክልሉ የተቋማት  የአገልግሎት አሰጣጥን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ የሲቪል ሰርቪሱ ተሃድሶ (‘ሪፎርም’) ድርሻው የጎላ ነው –  ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን

‎ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የዜጎችን የአገልግሎት አሰጣጥ ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ የሲቪል ሰርቪሱ ማሻሻያ (‘ሪፎርም’) ድርሻው የጎላ መሆኑን የክልሉ  ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። ‎ ‎ሰው ተኮር ሲቪል ሰርቪስ ለሀገር ብልፅግና በሚል መሪ ቃል ክልላዊ የመንግስት  አገልግሎት አስተዳደር ስርዓት ‘ሪፎርም’ ማስጀመሪያ መድረክ ተካሂዷል። ‎ ‎ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በዚህን ወቅት እንደገለጹት ውጤታማ የመንግስት […]

ተጨማሪ ያነቡ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወር ዕቅድ አፈጻጸሙን፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችና የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በመገምገም ላይ ነው፡፡

  የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወር ዕቅድ አፈጻጸሙን፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችና የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በመገምገም ላይ ነው፡፡   ‎ሪፖርቱን ያቀረቡት የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ቃሲም ኢብራሂም ክልሉ ባለፉት ስድስት ወራት በኢኮኖሚያዊ፣ በማህበራዊና ፖለቲካዊ መስኮች ያስመዘገባቸውን  ስኬቶች አብራርተዋል፡፡   ‎በመድረኩ  የተገኙ ድሎችንና ተሞክሮዎችን […]

ተጨማሪ ያነቡ