በተቋማዊ እና ብሔራዊ ጥቅም ጉዳይ የማይደራደሩ ታማኝ አገልጋዮች ያስፈልጉናል፡- ሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር)

በተቋማዊ እና ብሔራዊ ጥቅም ጉዳይ የማይደራደሩ ታማኝ አገልጋዮች፣ የሥራ ኃላፊዎች፣ ሠራተኞች እና የተቋማት ተገልጋዮች ያስፈልጉናል ሲሉ የፊዴራል የሥነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር) ተናገሩ።   22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን ማጠቃለያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በተገኙበት እየተካሄደ ነው።   ከለውጡ ወዲህ የፀረ-ሙስና ትግል ጉድለትን የሚያርሙ ሥራዎች መሠራታቸውን እና ሕጎችን ማሻሻል […]

ተጨማሪ ያነቡ

በኢትዮጵያ የብልጽግና ጉዞ ውስጥ ሙስናን የሚጸየፍ ትውልድ መገንባት የሁሉም ድርሻ ሊሆን ይገባል –  ወ/ሮ አስካለች አልቦሮ

    ‎ ‎(አሶሳ፣ ኅዳር 26/2018 ዓ/ም) ሙስናን የሚጸየፍ ትውልድ በመገንባት የኢትዮጵያን ብልጽግና ማረጋገጥ የሁሉም ድርሻ ሊሆን እንደሚገባ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ወ/ሮ አስካለች አልቦሮ ገለጹ። ‎ ‎በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል “ትውልድን በስነ-ምግባር፣ ተቋምን በአሰራር” በሚል መሪ ቃል በዓለማቀፍ ደረጃ 22ኛው፣ በኢትዮጵያ ደግሞ 21ኛው የጸረ-ሙስና ቀን በክልል ደረጃ ዛሬ በፓናል ውይይት ተከብሯል። ‎ በመድረኩ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የግብር ከፋዩን ቅሬታ ለመቅረፍ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ወደ ሥራ ያስገባው የካሜራ ቴክኖሎጂ

    የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ከደረሰኝ ቁጥጥር ጋር በተያያዘ በግብር ከፋዮች ከባለሙያዎች ሥነ-ምግባር ጉድለት ጋር በማያያዝ የሚቀርቡ ቅሬታዎች በተሟላ ደረጃ ለመቅረፍ የሚያስችል ቴክኖሎጂ አልምቶ ወደ ተግባር ማሸጋገሩ ተገለጸ።   የቢሮው ኃላፊ አቶ ቢኒያም ምክሩ በደረሰኝ ቁጥጥር ባለሙያዎች ዩኒፍርም ላይ በተገጠመ የካሜራ ቴክኖሎጂ፣ ቢሮው ፍትሃዊ የገቢ አሰባሰብ ለመዘርጋት በቀየሳቸው አሠራሮች፣ በቅሬታ አቀራረብ እና አፈታት እንዲሁም […]

ተጨማሪ ያነቡ

በከባድ የሙስና ወንጀል ምርመራ የተጣራባቸው 11 ተጠርጣሪዎች ክስ ተመስርቶባቸዋል – የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ 

    ‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በከባድ የሙስና ወንጀል ምርመራ የተጣራባቸው 11 ተጠርጣሪዎች ክስ እንደተመሰረተባቸው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል።   ክስ የተመሰረተባቸውም፡- ‎1ኛ ተከሳሽ አቶ ክፍሌ ወ/ማርያም ጋዎ የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበረ፤ ‎2ኛ ተከሳሽ አቶ ወልደአብ ደምሴ ክብረት በኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የግብርና ግብዓት ምርትና አቅርቦት ዐብይ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የቤጉ መሶብ አንድ ማዕከል የተቀላጠፈ የመንግስት የአገልግሎት አሰጣጥ እንዲኖር ማድረጉን ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታሁን አብዲሳ  ተናገሩ

  (አሶሳ፣ኅዳር 18/2018 ዓ/ም) የቤጉ መሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት የተቀላጠፈ የመንግስት የአገልግሎት አሰጣጥ እንዲኖር  ማድረጉን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የማዕከሉ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ጌታሁን አብዲሳ  ተናገሩ።   የቤጉ መሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ቦርድ የማዕከሉን  የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ገምግሟል። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ኃላፊ እና የማዕከሉ ቦርድ […]

ተጨማሪ ያነቡ

በክልሉ የሕዝቡን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ፤  በየዘርፉ የተገኙ ስኬቶችን በላቀ ትጋት ለማስቀጠል፤ ‎አመራሮች የወሰዱትን ስልጠና በቁጭት ወደ ተግባር በመቀየር የመሪነት ሚናቸውን  ሊወጡ ይገባል፡፡ አቶ አሻድሊ ሃሰን – የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር

‎”በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ቃል በ2ኛ ዙር ለብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ከህዳር 10 እስከ 17/2018 በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ሲሰጥ በቆየው ስልጠና የማጠቃለያ መድረክ ላይ ተገኝተው ካስተላለፉት መልዕክት፤  

ተጨማሪ ያነቡ

ሙያዊ ሥነ-ምግባርን በመላበስ  ህብረተሰቡ የሚፈልገውን አገልግሎት  መስጠት ይገባል –  አቶ አለም ደበሎ

  ሙያዊ ሥነ-ምግባርን በመላበስ፤ ህብረተሰቡ የሚፈልገውን  አገልግሎት በማድረስ ይገባል፡፡ ይህን ስናደርግ ሙስናና ብልሹ አሰራር  በተቋምና በሃገር ላይ ሊያደርስ የሚችለውን ኪሳራ ቀድመን  መከላከል እንችላለን፡፡   በዚህ ረገድ የተቋሙ ሰራተኞች ሙያዊና የዜግነት ግዴታቸውን አበክረው  እንዲወጡ  የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት  ጤና ቢሮ ም/ ቢሮ ኃላፊ አቶ አለም ደበሎ ተናግረዋል፡፡   ም/ቢሮ ኃላፊው ይህን ያሉት የክልሉ ጤና ቢሮና ተጠሪ […]

ተጨማሪ ያነቡ

በመንጌ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል 22ኛው የአለም የፀረ-ሙስና ቀን በዓል ትውልድን በሥነ-ምግባር ተቋምን በአሰራር! በሚል መሪ ቃል ተከብሯል፡፡

    እለቱን ምክንያት በማድረግም የመወያያ ሰነድ ቀርቦ ሰፊ ውይይት ተደርጓል፡፡ በውይይቱ የሆስፒታሉ አመራሮችና ሰራተኞች  ደንብና  መመሪያን ተከትለው መስራት  እንደሚገባቸው ተመላክቷል፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን “ዲሞክራሲያዊ መግባባት፤ ለህብረ ብሄራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል በአሶሳ ከተማ በክልሉ መስተዳድር አዳራሽ በፓናል ውይይት እየተከበረ ነው፡፡

በውይይቱ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የስራ ኃላፊዎችና የመንግስት ሰራተኞች በመታደም ላይ ሲሆኑ፤ ቀኑን በማስመልከትም የፌዴራሊዝምን አስተምህሮ በሚመለከት ረዳት ፕሮፌሰር አዳሙ ጅባት (የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የፌደራሊዝም መምህር)  የመወያያ ሰነድ በማቅረብ ላይ ናቸው፡፡   ከሰነዱ መቅረብ በኋላ ተሳታፊዎች ጥልቅ ውይይት በማድረግ የጋራ ግንዛቤ እንደሚያዝ ይጠበቃል፡፡

ተጨማሪ ያነቡ