ኮሚሽኑ የተቋሙን የብልፅግና ፓርቲ አባላትን ገመገመ
ግምገማው የተቋሙ የብልፅና ፓርቲ አባላት እራሳቸውን በማየትና ክፍተቶችን በማረም በቀጣይ የተቋሙንና የፓርቲውን ውጤታማነት ለማሳደግ ያለመ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ከማል ሃሰን መድረኩን በመሩበት ወቅት ተናግረዋል፡፡
ተጨማሪ ያነቡ
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት የስነ-ምግባርና ፀረ -ሙስና ኮሚሽን
Benishangul Gumuz Regional State Ethics and Anti- Corruption Commission
ግምገማው የተቋሙ የብልፅና ፓርቲ አባላት እራሳቸውን በማየትና ክፍተቶችን በማረም በቀጣይ የተቋሙንና የፓርቲውን ውጤታማነት ለማሳደግ ያለመ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ከማል ሃሰን መድረኩን በመሩበት ወቅት ተናግረዋል፡፡
ተጨማሪ ያነቡኮሚሽኑ በካማሽ ዞን ስር በሚገኙ ወረዳዎችና ተቋማት ለሚሰሩ የስነ-ምግባር መከታተያ ክፍል ባለሙያዎች የድጋፍና የክትትል ስራ በመስራት ላይ ነው፡፡ የድጋፍና የክትትል ስራው አላማ የሥነ-ምግባር መከታተያ ክፍል ባለሙያዎች ውጤታማ የሙስና መከላከልና የሥነ-ምግባር ግንባታ ስራዎችን መስራት እንደሚያስችላቸው የኮሚሽኑ የሙስና ወንጀሎችና ብልሹ አሰራር መከላከል ዳይሬክተሩ አቶ ጊሳ ዚፍሃ ጠቁመዋል፡፡ በዚህ የክትትልና ድጋፍ ስራ በዞኑ ተቀዛቅዞ የነበረውን […]
ተጨማሪ ያነቡ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የዜጎችን የአገልግሎት አሰጣጥ ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ የሲቪል ሰርቪሱ ማሻሻያ (‘ሪፎርም’) ድርሻው የጎላ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። ሰው ተኮር ሲቪል ሰርቪስ ለሀገር ብልፅግና በሚል መሪ ቃል ክልላዊ የመንግስት አገልግሎት አስተዳደር ስርዓት ‘ሪፎርም’ ማስጀመሪያ መድረክ ተካሂዷል። ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በዚህን ወቅት እንደገለጹት ውጤታማ የመንግስት […]
ተጨማሪ ያነቡየቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወር ዕቅድ አፈጻጸሙን፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችና የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በመገምገም ላይ ነው፡፡ ሪፖርቱን ያቀረቡት የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ቃሲም ኢብራሂም ክልሉ ባለፉት ስድስት ወራት በኢኮኖሚያዊ፣ በማህበራዊና ፖለቲካዊ መስኮች ያስመዘገባቸውን ስኬቶች አብራርተዋል፡፡ በመድረኩ የተገኙ ድሎችንና ተሞክሮዎችን […]
ተጨማሪ ያነቡኮሚሽኑ የግልገል በለስ ከተማ አስተዳደርን ጨምሮ በመተከል ዞን ስር ለሚገኙ የወረዳ ሥነ-ምግባር መኮንኖች የተቀናጀ የሙስና መከላከያ እስትራቴጂና ስልቶች እንዲሁም የሥነ- ምግባር መለኪያና መመሪያ በሚሉ ይዘቶች የግንዘቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥቷል። በስልጠናው ማጠቃለያ የስራ መመሪያ የሰጡት የኮሚሽኑ የሙስና ወንጀሎችና ብልሹ አሰራር መከላከል ዳይሬክተር አቶ ጊሳ ዚፍሃ የመከታተያ ክፍል ባለሙያዎች በመንግስት የተሰጣቸውን የህዝብና የመንግስትን ሐብት […]
ተጨማሪ ያነቡኮሚሽኑ በገጠር መንገድ ትስስርና የምግብ ዋስትና ፕሮግራም በግንባታ ሂደት ላይ ባሉ መንገዶች ላይ ምልከታ ማድረጉን ተከትሎ በውጤቱ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አድርጓል፡፡ የምልከታው አለማም ፕሮጀክቶችን በማስቀጠል የማህበረሰብን ተጠቃሚነት ማስቀጠል መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ም/ኮሚሽነር ነጅመዲን አልመሃዲ ተናግረዋል፡፡ በመሰል ፕሮጀክቶች በአሰራር ግልፀኝነት መጓደል እና በአስተዳደራዊ ችግሮች ምክንያት ሊፈጠሩ […]
ተጨማሪ ያነቡለግልገል በለስ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ተማሪዎች የስነ-ምግባርና የሞራል እሴቶች ግንባታ የግንዛቤ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ ስልጠናውን የሰጡት የኮሚሽኑ የፊት ለፊት የስነ-ምግባር ትምህርትና ስልጠና ባለሙያ አቶ ንጋቱ ጌታሁን ወጣቱ የተራማጅ አስተሳሰብ ባለቤት መሆን እንደሚገባው ገልፀው፤ ይህም የወጣትነት ኃይልንና ጉልበትን ለራስ፣ ለሕዝብና ለሃገር በሚጠቅሙ ጉዳዮች ማዋል መሆኑን አስረድተዋል፡፡ በተጨማሪም በሃገር ልማትና በዲሞክራሲ ግንባታ ሂደት ወጣቱ የድርሻውን […]
ተጨማሪ ያነቡተቋማት የአሰራር ግልፀኝነት በመፍጠር፤ በተገልጋዮች ላይ የሚደርሰውን እንግልትና የጊዜ ብክነት በመቀነስ የተሻለ አገልግሎት ለዜጎች ማቅረብ እንደሚገባቸው የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ከማል ሃሰን አስታወቁ፡፡ በአንዳንድ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ተገልጋዮች አገልግሎትን ለማግኘት ማሟላት የሚገባቸው ጉዳዮች በግልፅ እንደማይነገሯቸው የጠቆሙት ኮሚሽነሩ፤ ይህም ተገልጋዮችን ለእንግልት በመዳረግ የእጅ መንሻ እንዲሰጡ እያስገደዳቸው መሆኑን ተናግረዋል፡፡ አያይዘውም […]
ተጨማሪ ያነቡለዳን ዲ ቦሩ ኮሌጅ አሶሳ ካምፓስ ተማሪዎች ስልጠና ተሰጠ፡፡ ስልጠናውን የሰጡት የኮሚሽኑ የፊት ለፊት የሥነ-ምግባር ትምህርት ስልጠና ባለሙያ አቶ ንጋቱ ጌታሁን የነገይቱን ኢትዮጵያ በመሪነት የሚያገለግሉ፣ በህክምናው ዘርፍ ታማሚዎችን የሚያግዙ፣ በግንባታው ዘርፍ ድንቅ ህንፃዎችን የሚሰሩ፤ በተለያዩ ዘርፎች ውጤታማ ዜጎች የሚገኙትና የሚጠበቁት ከዛሬዎቹ ወጣቶች መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ሐገርና ሕዝብ የሚሰጠውን ኃላፊነትና አደራ በብቃት ለመወጣትም በሥነ-ምግባር መታነፅና […]
ተጨማሪ ያነቡ