በአዲሱ የንብረት ማስመለስ አዋጅ “አንድ ሰው ያለው ንብረት እና የነበረው ገቢ ካልተመጣጠነ ወደ ፍርድ ቤት ከማምራቱ በፊት በቅድመ ክስ ስርአት እንደሚጠየቅ” ፍትህ ሚኒስትር አስታወቀ::

የንብረት ማስመለስ አዋጅን በተመለከተ የአዋጁን ዓላማ፣ መሠረታዊ ይዘቶች፣ እንዲሁም ቀጣይ አተገባበር በተመለከተ የተፈጠሩ ብዥታዎችን ለማስተከከል በሚል ፍትህ ሚኒስትር መግለጫ ሰጥቷል።   በመግለጫውም፤ በኢትዮጵያ ይህ ህግ ከመውጣቱ በፊት በወንጀል የተገኘ ሃብት ማስመለስን በተመለከተ ራሱን የቻለና ወጥ የሆነ የሕግ ማዕቀፍ ያልነበረ በመሆኑ በሕግ ማስከበር ሂደት ክፍተት ፈጥሮ ቆይቷል ብሏል።   የፍትህ ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሀና አርአያስላሴ ቀደም ሲል […]

ተጨማሪ ያነቡ

በኢትዮጵያ ላይ ጫና እንዲደረግ ከግብጽ ጉቦ የተቀበሉት አሜሪካዊው ሴናተር የ11 ዓመት እስራት ተፈረደባቸው፡፡

በኢትዮጵያ ላይ ጫና እንዲደረግ የግብፅን ጥቅም ለማስጠበቅ ጉቦ የተቀበሉት የቀድሞው የኒው ጀርዚ ሴናተር ቦብ ሜኔንዴዝ የ11 ዓመት እስራት ተፈርዶባቸዋል።   ቦብ ሜንዴዝ የግብፅን ጥቅም ለማስጠበቅ የተለያዩ ጥሬ ገንዘቦችን እና የዓይነት ጉቦ መቀባላቸው በመረጋገጡ ነው እስራቱ የተፈረደባቸው፡፡   በከፍተኛ ደረጃ የአሜሪካን ሕዝብ ከወከለ እንደሳቸው ዓይነት ካለ ሰው በማይጠበቅ መልኩ ሌላ ሀገርን በመርዳት 16 ክሶች የቀረቡባቸው ሜንዴዝ፣ […]

ተጨማሪ ያነቡ

ሃገር አቀፍ የሙስና መከላከል ሥራን ውጤታማነት ማሳደግ የሚያስችል ምክክር ተካሄደ፡፡

የክልል እና ከተማ አስተዳደር የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽኖች፣  የሙስና መከላከል ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነሮች እና የሥራ ኃላፊዎች በ2017 ግማሽ የበጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም ላይ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው  አገር አቀፍ የምክክር መድረክ ተጠናቋል።   በምክክር መድረኩ በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት አገራዊ የሙስና መከላከል ጥናት፣ የአስቸኳይ ሙስና መከላከል፣ የሙስና መረጃ አስተዳደር እና የሀብት ማሳወቅና ምዝገባ […]

ተጨማሪ ያነቡ

ምክር ቤቱ በብልሹ አሰራር ላይ ተገኝተዋል ያላቸውን ሁለት የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞች አሰናበተ ፡፡

  የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት 6ኛ ዙር ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 15ኛ መደበኛ ጉባኤውን አካሂዷል፡፡   በዚህ ጉባኤ የፌደራል ዳኞች አስተዳዳር ጉባዔ ሁለት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞች ላይ ያቀረበውን የስንበት ውሳኔ አስመልክቶ የሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ መመርመሩን የኢትዮጵያ ፕረስ ድርጀት  ዘግቧል፡፡   በዚህም […]

ተጨማሪ ያነቡ

ከ 1 ሚሊዬን 800 ሽህ ብር በላይ ለግል ጥቅማቸው በማዋል በሙስና ውጀል የተከሰሱ ግለሰቦች ከ 8 ዓመት እስከ 6 ወር የሚደርስ እስርና የገንዘብ ቅጣት ተጣለባቸው፡፡

1ኛ.  ተከሳሽ አቶ ኢታና  ለታ ጉርሜሳ፣ 2ኛ.  ተከሳሽ አቶ ተካልኝ አብነው አርሳ፣ 3ኛ. ተከሳሽ  አቶ ታርጃት ካት ራት   ተከሳሾች መንግስትና ህዝብን  በታማኝነት እንዲያገለግሉ በኢትዮ ቴሌኮም ምዕራብ ሪጅን አሶሳ ቅርንጫፍ  መስሪያ ቤት  ያገኙትን የሥራ  እድል  ተገቢ ያልሆነ ብልፅግናን ለማግኘት ተጠቅመውበታል፤  ይላል ከሳሽ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፍትህ ቢሮ የሙስና ወንጀሎች ዳይሬክቶሬት፡፡   1ኛ.  ተከሳሽ አቶ ኢታና […]

ተጨማሪ ያነቡ