22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በክልል አቀፍ ደረጃ በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር ኮሚሽኑ አስታወቀ፡፡
22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ታሪካዊውን የፀረ-ሙስና ትግል፤ ዓለም አቀፍ ትብብርና የቃል ኪዳን ቀን ከማስታወስ ባሻገር፤ በዕለቱ ሰፋፊ የፀረ-ሙስና ንቅናቄዎችን ማካሄድ፣ ለፀረ-ሙስና ትግሉ የታደሰ ቁመና መፍጠር፣ ሁሉን አቀፍ ትብብር፣ ትስስርና ቅንጅት ማረጋገጥን አላማ ማድረጉን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ከማል ሃሰን አስታውቀዋል፡፡ ዕለቱ በክልል ደረጃ ከህዳር 15 – 22/2018 […]
ተጨማሪ ያነቡ