የመከታተያ ክፍሎችን ውጤታማነት ለማሳደግ ዞኑ በትከረት ይሰራል ‌ አቶ ቢኒያም ጅሃድ የመተከል ዞን መስተዳደር ተወከይና የዞኑ ሰላም ግንባታና ፀጥታ መመሪያ ኃላፊ

የመከታተያ ክፍሎችን ውጤታማነት ለማሳደግ ዞኑ በትከረት ይሰራል ‌ አቶ ቢኒያም ጅሃድ የመተከል ዞን መስተዳደር ተወከይና የዞኑ ሰላም ግንባታና ፀጥታ መመሪያ ኃላፊ የሥነ-ምግባር መከታተያ ክፍል ባለሙያዎችን ውጤታማነት ለማሳደግ የመተከል ዞን መስተዳደር በትኩረት እንደሚሰራ የመተከል ዞን መስተዳደር ተወከይና የዞኑ ሰላም ግንባታና ፀጥታ መመሪያ ኃላፊ አቶ ቢኒያም ጅሃድ ተናገሩ፡፡ በግልገል በለስ ከተማ ለመከታተያ ክፍል ባለሙያዎች በተዘጋጀ የሥልጠና መድረክ […]

ተጨማሪ ያነቡ

በመተከል ዞን ስር ለሚሰሩ የመከታተያ ክፍል ባለሙያዎች ስልጠና ሊሰጥ መሆኑን ኮሚሽኑ አስታወቀ።

በመተከል ዞን ስር ለሚሰሩ የመከታተያ ክፍል ባለሙያዎች ስልጠና ሊሰጥ መሆኑን ኮሚሽኑ አስታወቀ። ስልጠናው በስራ ላይ ስነ ምግባር ፣ በሀብት ማስመዝገብና ማሳወቅና ተያያዥ ጉዳዮች እንዲሁም የሥነ ምግባር መከታተያ ክፍል ባለሙያዎች ተግባርና ኃላፊነት ላይ ትኩረቱን አድርጎል። የመድረኩ አላማም የሥነ ምግባር መከታተያ ክፍል ባለሙያዎች የተሰጣቸውን ትውልድን በመልካም ስነ ምግባር የማነጽና ሙስናና ብልሹ አሰራርን የመከላከል ሚና ማሳደግ መሆኑን ኮሚሽነር […]

ተጨማሪ ያነቡ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን እና የክልሉ ወሳኝ ኩነት ቢሮ በጋራ በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረጉ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን እና የክልሉ ወሳኝ ኩነት ቢሮ በጋራ በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረጉ፡፡ ሁለቱ ተቋማት በትውልድ ሥነ-ምግባር ላይ መስራታቸው ተልዕኳቸውን በጋራ ለማሳከት መልካም አጋጣሚ የሚፈጥር መሆኑ በውይይቱ ተገልፆል፡፡ የሥነ-ምግባር ግንባታ ውጤታማነትን ለማረጋገጥም ዜጋው ከስነ-ምግባር ብልሽት እና ከብልሹ አሰራሮች እራሱን እንዲያርቅ ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላትን በመያዝ በትኩረት እንደሚሰራ ኮሚሽነር ከማል ሃሰን ጠቁመዋል፡፡ […]

ተጨማሪ ያነቡ

ምርታማነት ለተሟላ ሃገራዊ ሉዓላዊነት!̎

ምርታማነት ለተሟላ ሃገራዊ ሉዓላዊነት!̎ ምርታማነት ለተሟላ ሃገራዊ ሉዓላዊነት! በሚል መሪ ሃሳብ የኮሚሽኑ የብልፅግና ፓርቲ ህብረት ውይይት አደረገ፡፡ በውይይቱ ከተረጅነት ወደ ምርታማነት መግባት የሚያስገኘውን ቱርፋት፣ ለተግባራዊነቱ ያሉ አስቻይ ሁኔታዎች እና ቀጣይ አቅጣጫዎችን በሚመለከት አባላቱ ሰፊ ውይይት አድርገዋል፡፡ በተመሳሳይ መንግስት እየተገበረ ያለው የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም ያለውን እንድምታ በሚመለከት ጥልቅ የሃሳብ ልውውጥ ተደርጓል፡፡ ውይይቱ የብልፅግና ፓርቲ ንድፈ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የቤኒሻነንጉል ጉሙዝ ክልል የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የኢንስፔክሽንና ቁጥጥር ኮሚሽን በክልሉ በተዋረድ ከተደራጁ የኢንስፔክሽንና ቁጥጥር መዋቅሮች ጋር የኢንስፔክሽኑን የዘጠኝ ወር አፈፃፀምና ተያያዥ ጉዳዮች በሚመለከት ውይይት እያደረገ ነው፡፡

የቤኒሻነንጉል ጉሙዝ ክልል የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የኢንስፔክሽንና ቁጥጥር ኮሚሽን በክልሉ በተዋረድ ከተደራጁ የኢንስፔክሽንና ቁጥጥር  መዋቅሮች ጋር የኢንስፔክሽኑን የዘጠኝ ወር አፈፃፀምና ተያያዥ ጉዳዮች በሚመለከት ውይይት እያደረገ ነው፡፡   የኢንስፔክሽን ኮሚሽኑ በተለይ በመንግስት ተቋማት  የሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ማስተካከል  በሚቻልበት  ሁኔታ ሰፊ ውይይት እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡   የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከክልሉ የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የብልፅግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ፡፡

የብልፅግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን አባልና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሰላም ግንባታና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ቢኒየም መንገሻ   በስነ ሰርዓቱ ላይ እንደተናገሩት   ሰምምነቱ  ሙስናና ብልሹ አሰራሮችን በመናበብ  መታገል እንደሚያስችል ገልፀው፤ ይህም  በተዋረድ ተግባራዊ እንደሚደረግ ገልፀዋል፡፡ አክለውም የመግባቢያ ሰነዱ ብልፅግና ፓርቲ ሙስናና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል ያለውን  ዝግጁነት የሚያሳይ  መሆኑን አፅንኦት ሰጥተዋል፡፡   ሰነዱን ያቀረቡት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል […]

ተጨማሪ ያነቡ

በኢትዮጵያ ላይ ጫና እንዲደረግ ከግብጽ ጉቦ የተቀበሉት አሜሪካዊው ሴናተር የ11 ዓመት እስራት ተፈረደባቸው፡፡

በኢትዮጵያ ላይ ጫና እንዲደረግ የግብፅን ጥቅም ለማስጠበቅ ጉቦ የተቀበሉት የቀድሞው የኒው ጀርዚ ሴናተር ቦብ ሜኔንዴዝ የ11 ዓመት እስራት ተፈርዶባቸዋል።   ቦብ ሜንዴዝ የግብፅን ጥቅም ለማስጠበቅ የተለያዩ ጥሬ ገንዘቦችን እና የዓይነት ጉቦ መቀባላቸው በመረጋገጡ ነው እስራቱ የተፈረደባቸው፡፡   በከፍተኛ ደረጃ የአሜሪካን ሕዝብ ከወከለ እንደሳቸው ዓይነት ካለ ሰው በማይጠበቅ መልኩ ሌላ ሀገርን በመርዳት 16 ክሶች የቀረቡባቸው ሜንዴዝ፣ […]

ተጨማሪ ያነቡ

ከ 1 ሚሊዬን 800 ሽህ ብር በላይ ለግል ጥቅማቸው በማዋል በሙስና ውጀል የተከሰሱ ግለሰቦች ከ 8 ዓመት እስከ 6 ወር የሚደርስ እስርና የገንዘብ ቅጣት ተጣለባቸው፡፡

1ኛ.  ተከሳሽ አቶ ኢታና  ለታ ጉርሜሳ፣ 2ኛ.  ተከሳሽ አቶ ተካልኝ አብነው አርሳ፣ 3ኛ. ተከሳሽ  አቶ ታርጃት ካት ራት   ተከሳሾች መንግስትና ህዝብን  በታማኝነት እንዲያገለግሉ በኢትዮ ቴሌኮም ምዕራብ ሪጅን አሶሳ ቅርንጫፍ  መስሪያ ቤት  ያገኙትን የሥራ  እድል  ተገቢ ያልሆነ ብልፅግናን ለማግኘት ተጠቅመውበታል፤  ይላል ከሳሽ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፍትህ ቢሮ የሙስና ወንጀሎች ዳይሬክቶሬት፡፡   1ኛ.  ተከሳሽ አቶ ኢታና […]

ተጨማሪ ያነቡ