በዓለማቀፍ ለ21ኛ፤ በሃገር-አቀፍ ለ20ኛ ጊዜ «ወጣቶችን ያማከለ የፀረ-ሙስና ትግል የነገ ስብዕናን ይገነባል!» በሚል መሪ ቃል በመላው ክልሉ በሚገኙ የመንግስት ተቋማት ሲከበር የቆየው የፀረ-ሙስና ቀን ማጠቃለያ ፓናል ውይይት ተካሄደ፡፡

በዓለማቀፍ ለ21ኛ፤ በሃገር-አቀፍ ለ20ኛ ጊዜ «ወጣቶችን ያማከለ የፀረ-ሙስና ትግል የነገ ስብዕናን ይገነባል!» በሚል መሪ ቃል በመላው ክልሉ በሚገኙ የመንግስት ተቋማት ሲከበር የቆየው የፀረ-ሙስና ቀን ማጠቃለያ ፓናል ውይይት ተካሄደ፡፡ በዕለቱ የክብር እንግዳ በመሆን መድረኩ ላይ ተገኝተው በፀረ-ሙስና ትግሉ የክልሉን መንግስት አቋም ያብራሩት ክቡር ም/ር/መስ አቶ ጌታሁን አብዲሳ የፀረ-ሙስና ትግሉ ቀጣይነት ባለው መልኩ ሁሉን ባለድርሻ አካላት ባሳተፈ […]

ተጨማሪ ያነቡ

ሙስናና ብልሹ አሰራርን ለማስቀረት ወጣቱን አካታች ያደረገ የፀረ ሙስና ትግል በማድረግ የዜጎችን የልማትና የመልካም አስተዳደር ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ስነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ገለጸ፡፡

ሙስናና ብልሹ አሰራርን ለማስቀረት ወጣቱን አካታች ያደረገ የፀረ ሙስና ትግል በማድረግ የዜጎችን የልማትና የመልካም አስተዳደር ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ስነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ገለጸ፡፡ ኮሚሽኑ “ወጣቶችን ያማከለ የፀረ ሙስና ትግል የነገን ስብዕና ይገነባል” በሚል መሪ ቃል የጸረ ሙስና ቀንን ለ20ኛ ጊዜ በአሶሳ ከተማ በፓናል ውይይትና በተለያዩ ዝግጅቶች አከበረ። ዝርዝር መረጃ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የኮሚሽኑ አመራሮችና የማኔጅመንት አካላት ከፌደራል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የድጋፍና ክትትል የሱፐር ቪዥን አባላት ጋር በኮሚሽኑ የቅድም ሙስና መከላከልና አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴን በሚመለከት ውይይት አካሄዱ፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

የማዕድን ዘርፍ – በርካታ ፍላጎቶች የሚስተዋሉበት በመሆኑ ከሙስናና ብልሹ አሰራር ሊጠበቅ እንደሚገባ ኮሚሽኑ አስታወቀ፡፡

በማዕድኑ ዘርፍ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮች (ጉዳይ ማጎታተት፣ የፍቃድ አሰጣጥ፣ ከህገ ወጥ ደላሎች ጋር የጥቅም ትስስር መፍጠር ) እና የመሳሰሉት መንግስት በዘርፉ የሚያገኘውን ጥቅም የሚያሳጣ፣ ለሃገርና ለማህበረስብ ዕድገት እንቅፋት የሚፈጥር፣ ለሰላም መድፍረስ በር የሚከፍት መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት  የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር   መንግስቱ ላሎ ገልፀዋል፡፡   ዘርፉ ብዙ ፍላጎቶች የሚስተዋሉበት በመሆኑም  በጠንካራ የሥራ ስነ-ምግባር መመራት […]

ተጨማሪ ያነቡ

ኮሚሽኑ ዘንድሮ ለ21ኛ ጊዜ በአለም አቀፍ ደረጃ “ወጣቶችን ያማከለ የፀረ – ሙስና ትግል፤ የነገን ስብዕና ይገነባል!” በሚል መሪ ቃል የሚከበረውን የአለም የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር በሚመለከት ከመከታተያ ክፍል ለሙያዎች ጋር ውይይት አደረገ፡፡

ኮሚሽኑ ዘንድሮ ለ21ኛ ጊዜ በአለም አቀፍ ደረጃ “ወጣቶችን ያማከለ የፀረ – ሙስና ትግል፤ የነገን ስብዕና ይገነባል!” በሚል መሪ ቃል የሚከበረውን የአለም የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር በሚመለከት ከመከታተያ ክፍል ለሙያዎች ጋር ውይይት አደረገ፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

ለፓዊ ወረዳ አመራሮችና የሥራ ኃላፊዎች ትኩረቱን በሙያ ሥነ-ምግባርና በሙስና ፅንሰ ሃሳብ ላይ ያደረገ የግንዛቤ ስልጠና ተሰጠ፡፡

የሥልጠናው ዓላማም በተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶች ከሙስናና ብልሹ አሰራር በፀዱ መልኩ ለማህበረስ ማድረስ መሆኑን ኮሚሽኑ የሐብት ማስመዝገብና ማሳወቅ ዳይሬክተር አቶ ኤሊያስ ወዲሻ ገልፀዋል፡፡ በመድረኩ የተገኙት የፓዊ ወረዳ ም/ አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም ሎዳሞ  በበበኩላቸው የተቋማት አመራሮችና ባለሙያዎች  የስነ-ምግባር መርሆችን ጠብቀው፤ መመሪና ደንብን አክብረው ማህረሰብን እንዲያገለግሉ አሳስበዋል፡፡ ስልጠናውን የሠጡት የኮሚሽኑ የፊት ለፊት የሥልጠና ባለሙያ አቶ ንጋቱ ጌታሁን ናቸው፡፡ […]

ተጨማሪ ያነቡ

አመራሩና ባለሙያው መንግስትና ህዝብ የሰጠውን ኃላፊትና አደራ ህብረተሰብን በመልካም ሥነ-ምግባር በማገልገል መወጣት እንደሚገባው ተገለፀ፡፡

ኮሚሽኑ በመተከል ዞን በሚገኙ ተቋማት ለሚሰሩ ለአመራሮችና ባለሙያዎች አገልግሎት አሰጣጥን በሚመለከት የግንዘቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ ኮሚሽኑ ባዘጋጀው በዚህ የስልጠና መድረክላይ መልዕክት ያስተላለፉት የመተከል ዞን ም/ አስተዳዳሪ አቶ ፍቃዱ ደበሎ አመራሮች ስልጠናውን እንደ ዞን ለውጥ ለማምጣትና የተሻለ አገልግሎት ለማድረስ እንደ ግብዓት ሊጠቀሙበት እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡ አመራችና ባለሙያዎችም ከብልሹ አሰራር በፀዳ መልኩ በማገልገል የህዝብን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሚገባም አቶ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ፕሮጀክቶች ከብልሹ አሰራር በፀዳ መልኩ ሊተገበሩ እንደሚገባ ኮሚሽኑ አስታወቀ።

(አሶሳ ህዳር 14/2017 ዓ.ም፤ የቤጉክ የሥ/ፀረ – ሙስና ኮሚሽን) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከስደተኞች ተጽዕኖ ምላሽ ፕሮጀክት ጋር በመተባበር በፕሮጀክቶች አፈጻፀም የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮችና መፍትሄዎቻቸው ላይ ለባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ ህዝብን ተጠቃሚ ለማድረግ የሚመጡ ፕሮጀክቶች የመጡበትን አላማ እንዲያሳኩ ሁሉም ባለድርሻ የበኩሉን ክትትልና […]

ተጨማሪ ያነቡ

የፀረ-ሙስና ትግሉ ተግበራዊ ምላሽን ይፈልጋል- ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ

(አሶሳ ህዳር 13/2017 ዓ.ም፤ የቤጉክ የሥ/ፀረ – ሙስና ኮሚሽን) ሙስናና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት የተቋማት ተግባራዊ ምላሽ ከፍተኛ ሚና እንዳለው ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ አስታወቁ፡፡ ኮሚሽኑ ለአሶሳ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አሰልጣኞችና አስተዳደር ሰራተኞች የሥራ ስነ-ምግባርና ለሙስናና ብልሹ አሰራ ተጋላጭ የሆኑ ዘርፎችን ከብልሹ አሰራር መከላከል በሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች የግንዛቤ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ በዚሁ መድረክ በተለያዩ ተቋማት አገልግሎቶችን […]

ተጨማሪ ያነቡ