እንዲህ አይነቱ መልካም ተግባር ለሌሎች አቅመ ደካማ የማህበረሰብ ክፍሎችም መድረስ ቢችል መልካም ነው፤ ወ/ሮ አሻ ባውር – የመኖሪያ ቤት ድጋፍ የተደረገላቸው የጉባ ወረዳ (የማንኩሽ ከተማ ነዋሪ)

  ኮሚሽኑ በክረምት የበጎ ፍቃድ መርሃ ግብር፤ በጉባ ወረዳ ማንኩሽ ከተማ ያስገነባውን የመኖሪያ ቤት የወረዳው ዋና አስተዳዳሪያ አቶ አህመድ ኩምሳሪ  ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት  ለወ/ሮ አሻ ባውር ቁልፉን አስረክቧል፡፡   ወ/ሮ አሻ ባውር ቁልፉን በተረከበቡት ወቅት እንዳሉት ስለተደረገላቸው ነገር ደስታቸውን ገልፀው፤ ለእሳቸው የተደረገው ድጋፍ ለሌሎችም እንዲደርስ አስተያዬታቸውን ሰጥተዋል፡፡   የመኖሪያ ቤቱን  ያስረከቡት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል […]

ተጨማሪ ያነቡ

በጣም ደስ ብሎኛል! አሁን ያለምንም ሃሳብ ትምረቴን መማር እችላለሁ – ተማሪ ሰሎሜ ሙሳ (የማንኩሽ 2ኛ ደ/ትቤት ተማሪ)

ኮሚሽኑ የክረምት የበጎ አድራጎት ስራን ምክንያት በማድረግ  ድጋፍ ለሚሹ 100 የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ  ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ በጉባ ወረዳ ማንኩሽ ከተማ አድርጓል፡፡   የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ የተደረገላት ተማሪ ሰሎሜ ሙሳ (የማንኩሽ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ )  ድጋፉ ያለምንም ሃሳብ ትምህርቷን መማር እንደሚያስችላት ገልፃ፤ በተደረገላት ድጋፍ ደስተኛ መሆኗን ተናግራለች፡፡   በተመሳሳይ ተማሪ ማህሌት አዳነ (የማንኩሽ ሁለተኛ […]

ተጨማሪ ያነቡ

ኮሚሽኑ ድጋፍ ለሚሹ 13 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡

የኮሚሽኑ አመራሮችና ሰራተኞች 13350 ብር የሚገመት የትምህርት ቁሳቁስ፤ ድጋፍ ለሚሹ 13 ተማሪዎች ለግሰዋል፡፡   የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ም/ኮሚሽነር  ነጅመዲን አልመሃዲ ድጋፉን ባበረከቱበት  ወቅት እንዳሉት ተማሪዎች በስነ-ምግባራቸው የተመሰገኑ፣  በትምህርታቸው ጠንካራ  መሆን እንደሚገባቸው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡  ይህን ሰናይ ተግባርም ተቋሙ አጠናክሮ  እንደሚቀጥል ጠቁመዋል፡፡   የተቋሙ አመራሮችና ሰራተኞች 13  ተማሪዎችን በየአመቱ በቋሚነት እንደሚደግፉ የሚታወቅ ነው፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

ኮሚሽኑ በክልሉ ውሃና ኢነርጅ ቢሮ የግዥ ንብረት አስተዳደር ሥርዓት ላይ ባደረገው የአሰራር ጥናት የመጀመሪያ ረቂቅ ላይ ውይይት አደረገ፡፡

ጥናቱ በግዥ አሰራር ጥናት ለሙስናና ብልሹ አሰራር በር የሚከፍቱ የአሰራር ሂደቶችን ለማሻሻል ያለመ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ከማል ሃሰን ገልፀዋል፡፡   ኮሚሽነሩ አክለውም በቀጣይ በጥናቱ የተቀመጡ የመፍትሔ አቅጣጫዎች ሊተገበሩበት በሚችሉበት ሁኔታ ከክልሉ ውሃና ኢነርጅ ቢሮ  ጋር ጥናቱ የጋራ እንደሚደረግም ጠቁመዋል፡፡   ጥናቱን ያጠኑት የኮሚሽኑ የአሰራር ጥናት ባለሙያ አቶ ፍቃዱ ሰብስቤ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የኤሌክትሮኒክ የመንግሥት ግዥ ስርዓት በግዥ ሂደት ውስጥ ግልጽነትና ተጠያቂነትን የሚያሰፍን ነው፦ አቶ አሻድሊ ሀሰን

እንደሀገር የተጀመረው የኤሌክትሮኒክ የመንግሥት ግዥ ስርዓት በግዥ ሂደት ውስጥ ግልጽነትና ተጠያቂነትን የሚያሰፍን መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን አስታወቁ። ‎ ‎የኢፌዴሪ የመንግሥት ግዥና ንብረት ባለስልጣን የኤሌክትሮኒክ የመንግሥት ግዢ ስርዓት (e-PG) ትግበራን በተመለከተ ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ሰጥቷል። ‎ ‎የኢፌዴሪ የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ መሰረት መስቀሌ፣ ባለስልጣኑ በፌዴራልና […]

ተጨማሪ ያነቡ

ኮሚሽኑ የ2018 እቅዱን ለመፈፀም የተበጀተለትን ውስን ሃብት በቁጠባና ለታለመለት ዓላማ በማዋል ውጤታማ የሙስና መከላከል ስራዎችን ለመስራት አበክሮ ይሰራል –  ኮሚሽነር ከማል ሃሰን

  ኮሚሽኑ በክልሉ መንግስት ለ2018 እቅድ ማስፈፀሚያ   የተሰጠውን ውስን በጀት በቁጠባና ለታለመለት ዓላማ በማዋል ውጤታማ የሙስና መከላከል ስራዎችን አበክሮ እንደሚሰራ   የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ከማል ሃሰን ገለፁ፡፡   አጠቃላይ የተቋሙን መደበኛና ፕሮግራም በጀት በሚመለከት ከኮሚሽኑ አመራሮችና የሥራ ኃላፊዎች ጋር ውይይት ያደረጉት ኃላፊው፤  የበጀት አጠቃቀምን  በደንብና መመሪያ በመምራት አፈፃፀምን ማሳደግ እንደሚገባም ነው […]

ተጨማሪ ያነቡ

የኮሚሽኑን የሙስና መከላከል ስራዎች ውጤታማነት ለማሳደግ በትኩረት ይሰራል –  ኮሚሽነር ከማል ሃሰን

  በተያዘው የበጀት ዓመት  የኮሚሽኑን የሙስና መከላከል  ስራዎች ውጤታማነት ለማሳደግ  በትኩረት እንደሚሰራ  ኮሚሽነር ከማል ሃሰን ገለፁ፡፡ ለውጤታማነቱም የኮሚሽኑን የስራ መሳሪያዎች ለማስተካከል ጥረት መደረጉንና   የሰው ኃይል አደረጃጀቱን ለመከለስ መሞከሩን  ጠቁመዋል፡፡ ኮሚሽነሩ ይህን ያሉት የተቋሙ የአንድ ዓመት እቅድ በአስተዳደር አካላት በተገመገመበት ወቅት ነው፡፡   ተቋሙ  በአዋጅ የተሰጠውን ተልዕኮ ለማሳካት ከወዲሁ ግልፅ እቅድ ማቀዱን የገለፁት ኃላፊው፤  በእቅዱ  የተቋሙን […]

ተጨማሪ ያነቡ

የኮሚሽኑ አመራሮችና ሰራተኞች በመትከል ማንሰራራት! በሚል መሪ ቃል በያዝነው ክረምት በክልሉ ከ 15 ሚሊዬን በላይ ችግኞችን ለመትከል የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት በሰልጋ 20 ቀበሌ ተገኝተው የችግኝ መትከል መረሃ ግበር አከናውነዋል::

የኮሚሽኑ አመራሮችና ሰራተኞች በመትከል ማንሰራራት! በሚል መሪ ቃል በያዝነው ክረምት በክልሉ ከ 15 ሚሊዬን በላይ ችግኞችን ለመትከል የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት በሰልጋ 20 ቀበሌ ተገኝተው የችግኝ መትከል መረሃ ግበር አከናውነዋል::   እንደ ሃገር በአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ (በዛሬው እለት ብቻ) ከ 700 ሚሊዬን በላይ ችግኞችን ለመትከል መታቀዱና ለተግባራዊነቱ ይህ መረጃ በተጠናቀረበት ሰዓት ኢትዮያውያን እየተረባረቡ መሆኑ ይታወቃል፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

በነገው ዕለት በየአካባቢያችን በነቂስ ወጥተን ታሪካዊ አሻራችንን በማሳረፍ በክልላችን ከ15 ሚሊዬን በላይ ችግኝ ለመትከል የተያዘውን ዕቅድ በማሳካት የድርሻችንን እንድንወጣ ጥሪዬን አቀርባለሁ። አቶ አሻድሊ ሃሰን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሰት ርዕሰ መስተዳድር

ተጨማሪ ያነቡ

በተያዘው የበጀት አመት ለመንግስትና ለፓርቲ ስራዎች ውጤታማነት የክልሉ አመራር በቅንጅት ሊሰራ እንደሚገባ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢሳቅ አብዱልቃድር አስታወቁ፡፡

ተጨማሪ ያነቡ