እንዲህ አይነቱ መልካም ተግባር ለሌሎች አቅመ ደካማ የማህበረሰብ ክፍሎችም መድረስ ቢችል መልካም ነው፤ ወ/ሮ አሻ ባውር – የመኖሪያ ቤት ድጋፍ የተደረገላቸው የጉባ ወረዳ (የማንኩሽ ከተማ ነዋሪ)
ኮሚሽኑ በክረምት የበጎ ፍቃድ መርሃ ግብር፤ በጉባ ወረዳ ማንኩሽ ከተማ ያስገነባውን የመኖሪያ ቤት የወረዳው ዋና አስተዳዳሪያ አቶ አህመድ ኩምሳሪ ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ለወ/ሮ አሻ ባውር ቁልፉን አስረክቧል፡፡ ወ/ሮ አሻ ባውር ቁልፉን በተረከበቡት ወቅት እንዳሉት ስለተደረገላቸው ነገር ደስታቸውን ገልፀው፤ ለእሳቸው የተደረገው ድጋፍ ለሌሎችም እንዲደርስ አስተያዬታቸውን ሰጥተዋል፡፡ የመኖሪያ ቤቱን ያስረከቡት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል […]
ተጨማሪ ያነቡ