የሥነ-ምግባር መከታተያ ክፍሎች ድፍረት የተሞላበትና የማያቋርጥ የፀረ-ሙስና ትግል ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ
(አሶሳ፤ ነሐሴ 20/2014 ዓ.ም) የሥነ-ምግባር መከታተያ ክፍሎች ድፍረት የተሞላበትና የማያቋርጥ የፀረ-ሙስና ትግል ማድረግ እንደሚገባቸው ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ አሳሰቡ፡፡ የሥነ-ምግባር መከታተያ ክፍሎች ሙስናን በመከላከል ረገድ ባሳለፍነው የበጀት አመት የነበራቸው ሚና ከፍተኛ መሆኑን ገልፀው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የተቋማት የሥራ ኃላፊዎችና አመራሮች የመከታተያ ክፍሎችን እንደ አንድ የሥራ አጋር መቁጠር መጀመራቸውና በመመካከር ስራ ለመስራት የሚያደርጉት ጥረትም ለዚህ አንዱ ማሳያ […]
ተጨማሪ ያነቡ