በነገው ዕለት በየአካባቢያችን በነቂስ ወጥተን ታሪካዊ አሻራችንን በማሳረፍ በክልላችን ከ15 ሚሊዬን በላይ ችግኝ ለመትከል የተያዘውን ዕቅድ በማሳካት የድርሻችንን እንድንወጣ ጥሪዬን አቀርባለሁ። አቶ አሻድሊ ሃሰን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሰት ርዕሰ መስተዳድር

ተጨማሪ ያነቡ

በተያዘው የበጀት አመት ለመንግስትና ለፓርቲ ስራዎች ውጤታማነት የክልሉ አመራር በቅንጅት ሊሰራ እንደሚገባ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢሳቅ አብዱልቃድር አስታወቁ፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

የፕሮጀክቶችን ውጤታማነት ለማረጋገጥ ከሙስናና ብልሹ አሰራር የፀዳ አሰራር መዘርጋት ያስፈልጋል – ም/ኮሚሽነር ነጅመዲን አልመሐዲ

የፕሮጀክቶችን ውጤታማነት ለማረጋገጥ ከሙስናና ብልሹ አሰራር የፀዳ አሰራር መዘርጋት ያስፈልጋል – ም/ኮሚሽነር ነጅመዲን አልመሐዲ በክልሉ የመንገድ ተደራሽነትን በማስፋፋት የማህበረሰብን ኑሮ ማሻሻልና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ታልመው በግብረ ሰናይ ድርጅቶች የሚጠገኑ/የሚሰሩ የመንገድ መሰረተ ልማቶችን ውጤታማነት ለማረጋገጥ ከሙስናና ብልሹ አሰራር የፀዳ አሰራር መዘርጋት እንደሚያስፈልግ ም/ኮሚሽነር ነጅመዲን አልመሐዲ ገለፁ፡፡ ም/ኮሚሽነሩ አክለውም በቅንጅት መስራት፣ አደረጃጀትን ማጠናከርና ቀጣይነት ያለው የክትትልና የቁጥጥር […]

ተጨማሪ ያነቡ

ከ2013ዓ/ም እስከ 2016 ዓ/ም በክልሉ ሥራ ዕድል ክህሎት ቢሮ የተሰሩ ሥራዎችን በተመለከተ በኮሚሽኑ በተሰራ የአሰራር ጥናት ላይ ውይይት ተካሄደ፡

ከ2013ዓ/ም እስከ 2016 ዓ/ም በክልሉ ሥራ ዕድል ክህሎት ቢሮ የተሰሩ ሥራዎችን በተመለከተ በኮሚሽኑ በተሰራ የአሰራር ጥናት ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡ ከ2013ዓ/ም እስከ 2016ዓ/ም ድረስ የቤ/ጉ/ክ/ሥራ ዕድል ፈጠራ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዳይሬክቶሬት በኩል ሲሰሩ የቆዩ የልማት ሥራዎችን በተመለከተ በኮሚሽኑ በተሰራ የአሰራር ስርዓት ጥናት ላይ የኮሚሽኑ ማኔጅመንት አካላት ውይይት አካሄዱ፡፡ በቀጣይ የጥናቱ ግኝት ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ቀርቦ ውይይት እንደሚካሄድበት […]

ተጨማሪ ያነቡ

የመከታተያ ክፍሎችን ውጤታማነት ለማሳደግ ዞኑ በትከረት ይሰራል ‌ አቶ ቢኒያም ጅሃድ የመተከል ዞን መስተዳደር ተወከይና የዞኑ ሰላም ግንባታና ፀጥታ መመሪያ ኃላፊ

የመከታተያ ክፍሎችን ውጤታማነት ለማሳደግ ዞኑ በትከረት ይሰራል ‌ አቶ ቢኒያም ጅሃድ የመተከል ዞን መስተዳደር ተወከይና የዞኑ ሰላም ግንባታና ፀጥታ መመሪያ ኃላፊ የሥነ-ምግባር መከታተያ ክፍል ባለሙያዎችን ውጤታማነት ለማሳደግ የመተከል ዞን መስተዳደር በትኩረት እንደሚሰራ የመተከል ዞን መስተዳደር ተወከይና የዞኑ ሰላም ግንባታና ፀጥታ መመሪያ ኃላፊ አቶ ቢኒያም ጅሃድ ተናገሩ፡፡ በግልገል በለስ ከተማ ለመከታተያ ክፍል ባለሙያዎች በተዘጋጀ የሥልጠና መድረክ […]

ተጨማሪ ያነቡ

በመተከል ዞን ስር ለሚሰሩ የመከታተያ ክፍል ባለሙያዎች ስልጠና ሊሰጥ መሆኑን ኮሚሽኑ አስታወቀ።

በመተከል ዞን ስር ለሚሰሩ የመከታተያ ክፍል ባለሙያዎች ስልጠና ሊሰጥ መሆኑን ኮሚሽኑ አስታወቀ። ስልጠናው በስራ ላይ ስነ ምግባር ፣ በሀብት ማስመዝገብና ማሳወቅና ተያያዥ ጉዳዮች እንዲሁም የሥነ ምግባር መከታተያ ክፍል ባለሙያዎች ተግባርና ኃላፊነት ላይ ትኩረቱን አድርጎል። የመድረኩ አላማም የሥነ ምግባር መከታተያ ክፍል ባለሙያዎች የተሰጣቸውን ትውልድን በመልካም ስነ ምግባር የማነጽና ሙስናና ብልሹ አሰራርን የመከላከል ሚና ማሳደግ መሆኑን ኮሚሽነር […]

ተጨማሪ ያነቡ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን እና የክልሉ ወሳኝ ኩነት ቢሮ በጋራ በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረጉ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን እና የክልሉ ወሳኝ ኩነት ቢሮ በጋራ በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረጉ፡፡ ሁለቱ ተቋማት በትውልድ ሥነ-ምግባር ላይ መስራታቸው ተልዕኳቸውን በጋራ ለማሳከት መልካም አጋጣሚ የሚፈጥር መሆኑ በውይይቱ ተገልፆል፡፡ የሥነ-ምግባር ግንባታ ውጤታማነትን ለማረጋገጥም ዜጋው ከስነ-ምግባር ብልሽት እና ከብልሹ አሰራሮች እራሱን እንዲያርቅ ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላትን በመያዝ በትኩረት እንደሚሰራ ኮሚሽነር ከማል ሃሰን ጠቁመዋል፡፡ […]

ተጨማሪ ያነቡ

ምርታማነት ለተሟላ ሃገራዊ ሉዓላዊነት!̎

ምርታማነት ለተሟላ ሃገራዊ ሉዓላዊነት!̎ ምርታማነት ለተሟላ ሃገራዊ ሉዓላዊነት! በሚል መሪ ሃሳብ የኮሚሽኑ የብልፅግና ፓርቲ ህብረት ውይይት አደረገ፡፡ በውይይቱ ከተረጅነት ወደ ምርታማነት መግባት የሚያስገኘውን ቱርፋት፣ ለተግባራዊነቱ ያሉ አስቻይ ሁኔታዎች እና ቀጣይ አቅጣጫዎችን በሚመለከት አባላቱ ሰፊ ውይይት አድርገዋል፡፡ በተመሳሳይ መንግስት እየተገበረ ያለው የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም ያለውን እንድምታ በሚመለከት ጥልቅ የሃሳብ ልውውጥ ተደርጓል፡፡ ውይይቱ የብልፅግና ፓርቲ ንድፈ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የቤኒሻነንጉል ጉሙዝ ክልል የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የኢንስፔክሽንና ቁጥጥር ኮሚሽን በክልሉ በተዋረድ ከተደራጁ የኢንስፔክሽንና ቁጥጥር መዋቅሮች ጋር የኢንስፔክሽኑን የዘጠኝ ወር አፈፃፀምና ተያያዥ ጉዳዮች በሚመለከት ውይይት እያደረገ ነው፡፡

የቤኒሻነንጉል ጉሙዝ ክልል የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የኢንስፔክሽንና ቁጥጥር ኮሚሽን በክልሉ በተዋረድ ከተደራጁ የኢንስፔክሽንና ቁጥጥር  መዋቅሮች ጋር የኢንስፔክሽኑን የዘጠኝ ወር አፈፃፀምና ተያያዥ ጉዳዮች በሚመለከት ውይይት እያደረገ ነው፡፡   የኢንስፔክሽን ኮሚሽኑ በተለይ በመንግስት ተቋማት  የሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ማስተካከል  በሚቻልበት  ሁኔታ ሰፊ ውይይት እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡   የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከክልሉ የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ […]

ተጨማሪ ያነቡ