የኮሚሽኑን የሙስና መከላከል ስራ ለማጠናከር  የአሰራር ጥናት ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ ነው –  ኮሚሽነር ከማል ሃሰን

  ኮሚሽኑ ከፌዴራል ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የአቻ ለአቻ ድጋፋዊ ግምገማ ለማድረግ ከመጣው ቡድን ጋር የመጠቃለያ ውይይት አድርጓል፡፡   ተቋሙ በክልሉ በሚገኙ የመንግስት ተቋማትና የልማት ድርጅቶች ሙስናና ብልሹ አሰራርን ቀድሞ ለመከላከል የአስራር ጥናትን እንደ አንድ ቁልፍ መሳሪያ እየተጠቀመ መሆኑን ኮሚሽነር ከማል ሃሰን በውይይቱ  አውስተዋል፡፡     በዚህ ስራም ለሙስናና ብልሹ አሰራር ተጋላጭ የሆኑ የመንግስት ተቋማት ካላቸው […]

ተጨማሪ ያነቡ

በጣም ደስ ብሎኛል! አሁን ያለምንም ሃሳብ ትምረቴን መማር እችላለሁ – ተማሪ ሰሎሜ ሙሳ (የማንኩሽ 2ኛ ደ/ትቤት ተማሪ)

ኮሚሽኑ የክረምት የበጎ አድራጎት ስራን ምክንያት በማድረግ  ድጋፍ ለሚሹ 100 የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ  ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ በጉባ ወረዳ ማንኩሽ ከተማ አድርጓል፡፡   የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ የተደረገላት ተማሪ ሰሎሜ ሙሳ (የማንኩሽ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ )  ድጋፉ ያለምንም ሃሳብ ትምህርቷን መማር እንደሚያስችላት ገልፃ፤ በተደረገላት ድጋፍ ደስተኛ መሆኗን ተናግራለች፡፡   በተመሳሳይ ተማሪ ማህሌት አዳነ (የማንኩሽ ሁለተኛ […]

ተጨማሪ ያነቡ

ኮሚሽኑ የ2018 እቅዱን ለመፈፀም የተበጀተለትን ውስን ሃብት በቁጠባና ለታለመለት ዓላማ በማዋል ውጤታማ የሙስና መከላከል ስራዎችን ለመስራት አበክሮ ይሰራል –  ኮሚሽነር ከማል ሃሰን

  ኮሚሽኑ በክልሉ መንግስት ለ2018 እቅድ ማስፈፀሚያ   የተሰጠውን ውስን በጀት በቁጠባና ለታለመለት ዓላማ በማዋል ውጤታማ የሙስና መከላከል ስራዎችን አበክሮ እንደሚሰራ   የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ከማል ሃሰን ገለፁ፡፡   አጠቃላይ የተቋሙን መደበኛና ፕሮግራም በጀት በሚመለከት ከኮሚሽኑ አመራሮችና የሥራ ኃላፊዎች ጋር ውይይት ያደረጉት ኃላፊው፤  የበጀት አጠቃቀምን  በደንብና መመሪያ በመምራት አፈፃፀምን ማሳደግ እንደሚገባም ነው […]

ተጨማሪ ያነቡ

የኮሚሽኑ አመራሮችና ሰራተኞች በመትከል ማንሰራራት! በሚል መሪ ቃል በያዝነው ክረምት በክልሉ ከ 15 ሚሊዬን በላይ ችግኞችን ለመትከል የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት በሰልጋ 20 ቀበሌ ተገኝተው የችግኝ መትከል መረሃ ግበር አከናውነዋል::

የኮሚሽኑ አመራሮችና ሰራተኞች በመትከል ማንሰራራት! በሚል መሪ ቃል በያዝነው ክረምት በክልሉ ከ 15 ሚሊዬን በላይ ችግኞችን ለመትከል የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት በሰልጋ 20 ቀበሌ ተገኝተው የችግኝ መትከል መረሃ ግበር አከናውነዋል::   እንደ ሃገር በአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ (በዛሬው እለት ብቻ) ከ 700 ሚሊዬን በላይ ችግኞችን ለመትከል መታቀዱና ለተግባራዊነቱ ይህ መረጃ በተጠናቀረበት ሰዓት ኢትዮያውያን እየተረባረቡ መሆኑ ይታወቃል፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

በነገው ዕለት በየአካባቢያችን በነቂስ ወጥተን ታሪካዊ አሻራችንን በማሳረፍ በክልላችን ከ15 ሚሊዬን በላይ ችግኝ ለመትከል የተያዘውን ዕቅድ በማሳካት የድርሻችንን እንድንወጣ ጥሪዬን አቀርባለሁ። አቶ አሻድሊ ሃሰን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሰት ርዕሰ መስተዳድር

ተጨማሪ ያነቡ

በተያዘው የበጀት አመት ለመንግስትና ለፓርቲ ስራዎች ውጤታማነት የክልሉ አመራር በቅንጅት ሊሰራ እንደሚገባ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢሳቅ አብዱልቃድር አስታወቁ፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

የፕሮጀክቶችን ውጤታማነት ለማረጋገጥ ከሙስናና ብልሹ አሰራር የፀዳ አሰራር መዘርጋት ያስፈልጋል – ም/ኮሚሽነር ነጅመዲን አልመሐዲ

የፕሮጀክቶችን ውጤታማነት ለማረጋገጥ ከሙስናና ብልሹ አሰራር የፀዳ አሰራር መዘርጋት ያስፈልጋል – ም/ኮሚሽነር ነጅመዲን አልመሐዲ በክልሉ የመንገድ ተደራሽነትን በማስፋፋት የማህበረሰብን ኑሮ ማሻሻልና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ታልመው በግብረ ሰናይ ድርጅቶች የሚጠገኑ/የሚሰሩ የመንገድ መሰረተ ልማቶችን ውጤታማነት ለማረጋገጥ ከሙስናና ብልሹ አሰራር የፀዳ አሰራር መዘርጋት እንደሚያስፈልግ ም/ኮሚሽነር ነጅመዲን አልመሐዲ ገለፁ፡፡ ም/ኮሚሽነሩ አክለውም በቅንጅት መስራት፣ አደረጃጀትን ማጠናከርና ቀጣይነት ያለው የክትትልና የቁጥጥር […]

ተጨማሪ ያነቡ

ከ2013ዓ/ም እስከ 2016 ዓ/ም በክልሉ ሥራ ዕድል ክህሎት ቢሮ የተሰሩ ሥራዎችን በተመለከተ በኮሚሽኑ በተሰራ የአሰራር ጥናት ላይ ውይይት ተካሄደ፡

ከ2013ዓ/ም እስከ 2016 ዓ/ም በክልሉ ሥራ ዕድል ክህሎት ቢሮ የተሰሩ ሥራዎችን በተመለከተ በኮሚሽኑ በተሰራ የአሰራር ጥናት ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡ ከ2013ዓ/ም እስከ 2016ዓ/ም ድረስ የቤ/ጉ/ክ/ሥራ ዕድል ፈጠራ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዳይሬክቶሬት በኩል ሲሰሩ የቆዩ የልማት ሥራዎችን በተመለከተ በኮሚሽኑ በተሰራ የአሰራር ስርዓት ጥናት ላይ የኮሚሽኑ ማኔጅመንት አካላት ውይይት አካሄዱ፡፡ በቀጣይ የጥናቱ ግኝት ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ቀርቦ ውይይት እንደሚካሄድበት […]

ተጨማሪ ያነቡ