ሌቦች አንገታቸውን ቀና አድርገው የሚሄዱበት ንፁሃንና እውነትን የተከተሉ የሚሸማቀቁበት ሃገር ልትኖረን አይገባም፡፡ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ
ሌቦች አንገታቸውን ቀና አድርገው የሚሄዱበት ንፁሃንና እውነትን የተከተሉ የሚሸማቀቁበት ሃገር ልትኖረን አይገባም፡፡ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ “ሙስና ላይ ለምናደርገው ትግል ትልቅ ጉልበት የሚሆን የምስራች ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን ብሄራዊ ኮሚቴ በማቋቋም አሰምተውናል ፤ ይህንን እድል እንጠቀምበት!! አዎ ! ሙስና ሀገርና ትውልድ የሚገድል ነቀርሳ ነው፡፡ የሀገርንና የህዝብን ሀብት ከሌቦች ለመታደግ በምናደርገው ትግል ሌቦች አንገታቸውን ቀና አድርገው የሚሄዱበት […]
ተጨማሪ ያነቡ