ሌቦች አንገታቸውን ቀና አድርገው የሚሄዱበት ንፁሃንና እውነትን የተከተሉ የሚሸማቀቁበት ሃገር ልትኖረን አይገባም፡፡ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

ሌቦች አንገታቸውን ቀና አድርገው የሚሄዱበት ንፁሃንና እውነትን የተከተሉ የሚሸማቀቁበት ሃገር ልትኖረን አይገባም፡፡ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ “ሙስና ላይ ለምናደርገው ትግል ትልቅ ጉልበት የሚሆን የምስራች ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን ብሄራዊ ኮሚቴ በማቋቋም አሰምተውናል ፤ ይህንን እድል እንጠቀምበት!! አዎ ! ሙስና ሀገርና ትውልድ የሚገድል ነቀርሳ ነው፡፡ የሀገርንና የህዝብን ሀብት ከሌቦች ለመታደግ በምናደርገው ትግል ሌቦች አንገታቸውን ቀና አድርገው የሚሄዱበት […]

ተጨማሪ ያነቡ

የፍትህ አካላት ከሙስናና ብልሹ አሰራር በፀዳ መልኩ አገልግሎት እንዲሰጡ ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ ጥሪ አቀረቡ፡፡ **************

የፍትህ አካላት ከሙስናና ብልሹ አሰራር በፀዳ መልኩ አገልግሎት እንዲሰጡ ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ************** (አሶሳ፤ ጥቅምት 26/2015) የፍትህ አካላት ከሙስናና ብልሹ አሰራር በፀዳ መልኩ አገልግሎት እንዲሰጡ ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ ጥሪ አቀረቡ፡፡ አያይዘውም በሥነ-ምግባር በመታነፀ ህዝብና መንግስት የሰጣቸዉን ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት እንደሚገባቸው አሳስበዋል፡፡ ኮሚሽነር መንግስቱ ይህን ያሉት የክልሉ ሥነ-ምግባርና ፀረ- ሙስና ኮሚሽን የ2014 የፍርድ ቤቶች […]

ተጨማሪ ያነቡ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የአለም የፀረ-ሙስና ቀንን ለማከበር ዝግጅቱን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡

(የቤጉክመ የሥ.ፀ.ሙ.ኮ፤ አሶሳ፣ ህዳር 1/2015) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የአለም የፀረ-ሙስና ቀንን ለማከበር ዝግጅቱን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ የዘንድሮው የአለም የፀረ-ሙስና ቀን በሃገራችን ለ18ኛ በአለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ19ኛ ጊዜ “ሙስናን መታገል በተግባር” በሚል መሪ ቃል ይከበራል፡፡ በክልላችንም የማጠቃለያ ዝግጅቱ ህዳር 30/2015 በልዩ ልዩ ዝግጅቶች በድምቀት ይከበራል፡፡ እስከ ህዳር ሰላሳ በሚኖሩት ጊዜያትም በክልሉ ባሉ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የ2015 የመጀመሪያው ሩብ አመት የኮሚሽኑ ሪፖርት ለማኔጅመንት አካላት እና ለሚመለከታቸው የሥራ ክፍሎች ቀርቦ ተገመገመ፡፡ በሪፖርቱ በሐብት ማጣራት፣ በስልጠና፣ በክትትልና ድጋፍ እንዲሁም በአሰራር ጥናት ውጤታማ ስራዎች መሰራታቸው ተመላክቷል፡፡ በቀጣይም ሙስናና ብልሹ አሰራርን በመከላከል ውጤታማ ስራ ለመስራት የሚያስችል የትኩረት አቅጣጫ ተቀምጧል፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን እና የክልሉ ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ በትብበር በመስራት ተልዕኳቸውን ለመፈፀም የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ ***************

የትብብር ሰነዱ ሁለቱ ተቋማት በጋራ በመስራት እንደ ክልልና እንደ ሃገር የተሰጣቸውን ኃላፊነት በአግባቡ ለመወጣት የሚያግዝ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ በሰነዱ በስነ-ምግባር ግንባታ፣ ሙስና መከላከልና መልካም አስተዳደር ስልጠና፣ በኮምዩኒኬሽንና የህዝብ ግንኙነት ስራዎች፣ የአይሲቲ ውጤቶች አጠቃቀም፣ አሰራርና አደረጃጀቶች፣ ወቅታዊ እና አስፈላጊ የሆኑ ሙያዊ የምክር አገልግሎቶች እንዲሁም ሌሎች በሁለቱ ተቋማት ፍላጎቶች መሰረት ባደረጉ ጉዳዮች በትብብር እንደሚሰራ ሰነዱን ያቀረቡት አቶ ባዛብህ […]

ተጨማሪ ያነቡ

ለፀረ-ሙስና ትግሉ የፍትህ አካላት መጠናከርና የማህበረሰቡ ቁርጠኝነት ሚናው የላቀ ነው፡፡ *******************

አቶ ሲሳይ ጌታነህ (በባምባሲ ወረዳ የአስተዳደር ዘርፍ የሥነ-ምግባር መከታተያ ክፍል ባለሙያ) ሙስናና ብልሹ አሰራር ዛሬ ላይ ድርሻው ይለያይ እንጅ በየትኛውም ዘርፍ ላይ እንደሚስተዋል በስራቸው መታዘባቸውን ይገልፃሉ፡፡ ነገር ግን በትምህርቱ ዘርፍና እና በሰራተኛ ቅጥር፣ ዝውውር ተያያዥ ጉዳዮች የሚፈፀመው ሌብነት አይን ያወጣና የሚያደርሰው ጉዳትም እንደሳቸው ገለፃ የከፋ ነው፡፡ የትምህርቱ ዘርፍ የማህበረሰብን አስተሳሰብ በላቀ እውቀት በመገንባት የተሻለ ሃገርና […]

ተጨማሪ ያነቡ

ሙስናን በመታገል ከሀገርና ህዝብ ላይ የሚደርሰውን አሉታዊ ተዕጽኖ ቀድሞ መከላከል የሁሉም ተግባር መሆን እንደሚገባ ተገለፀ።

(ፓዊ:-ነሀሴ 25/2014 ዓ.ም) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ስነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ለፓዊ ወረዳ አመራሮች እና ለስነ-ምግባር መኮነኖች በስነ-ምግባራዊ አመራር ምንነት፣ አስፈላጊነት፣ መርሆችና ተግዳሮቶች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥተዋል። በስልጠናውም አመራሩና ፈጻሚ አካላት የወከላቸውን ህዝብ ከሌብነትና ከሙስና አስተሳሰብ ተግባር ፀድተው በግልጸኝነት፣ በፍትሃዊነትና በተጠያቂነት መርህ ለማህበረሰቡ ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ለማስቻል እንደሆነም በስልጠናው ተገልጿል። በተላይ የህዝብን ጥቅም ወደ ጎን […]

ተጨማሪ ያነቡ

በንግዱ ዘርፍ የሚስተዋለው ብልሹ አሰራር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ በመምጣቱ በህብረተሰቡ ውስጥ ከፍተኛ ምሬት እያመጣ በመሆኑ አስቸኳይ እና ወቅታዊ ምላሽ መስጠት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ….፡፡

የቤኒሻንጉል /ጉ/ክ/ስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በአሶሳ ከተማ ከሚገኙ የንግድ ማህበረሰብ ጋር ውይይት አካሄደ፡፡ የውይይቱ መነሻ ሀሳብ የነበረው ‹‹ በንግዱ ዘርፍ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራር ችግሮች እና መፍትሄዎቻቸው›› የተመለከተ በስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የተሰራው የዳሰሳ ጥናት ቀርቧል፡፡ የመድረኩ አላማ በንግድ ዘርፍ የሚስተዋለውን ብልሹ አሰራር እና እያስከተለ ያለውን ችግር ነቅሶ ለማውጣት ከባለድርሻ አካላት ጋር መወያየቱ የተሻለ […]

ተጨማሪ ያነቡ