ኮሚሽኑ ዘንድሮ ለ21ኛ ጊዜ በአለም አቀፍ ደረጃ “ወጣቶችን ያማከለ የፀረ – ሙስና ትግል፤ የነገን ስብዕና ይገነባል!” በሚል መሪ ቃል የሚከበረውን የአለም የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር በሚመለከት ከመከታተያ ክፍል ለሙያዎች ጋር ውይይት አደረገ፡፡

ኮሚሽኑ ዘንድሮ ለ21ኛ ጊዜ በአለም አቀፍ ደረጃ “ወጣቶችን ያማከለ የፀረ – ሙስና ትግል፤ የነገን ስብዕና ይገነባል!” በሚል መሪ ቃል የሚከበረውን የአለም የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር በሚመለከት ከመከታተያ ክፍል ለሙያዎች ጋር ውይይት አደረገ፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

የሕክምና ባለሙያዎች በመልካም ሥነ-ምግባር ማህበረሰብን እዲያገለግሉ ጥሪ ቀረበ፡፡

የሕክምና ባለሙያዎች በመልካም ሥነ-ምግባር ማህበረሰብን እዲያገለግሉ ጥሪ ቀረበ፡፡ ም/ኮሚሽነር ኦሳማ ከሊፋ የህክምና ባለሙያዎች ለሙስናና ብልሹ አሰራር የሚያጋልጡ ሂደቶችን በማረም በመልካም ሥነ-ምግባር ማህበረሰብን ማገልገል፤ እንደሚገባ ገለፁ፡፡ ከሰሞኑ ተቋሙ በተለያዩ የጤና ተቋማት ባካሄደው የዳሰሳ ጥናት የአገልግሎት አሰጣጥና የአሰራር ክፍተቶች መኖራቸውን ለይቷል፡፡ ይህንንም መነሻ በማድረግ ለመንጌ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል፣ መንጌ ጤና ጣቢያና የአቡጀንዱ ጤና ጣቢያ የህክምና ባለሙዎች፣ አመራሮችና […]

ተጨማሪ ያነቡ

በአሶሳ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች በዩአይዲፒ የበጀት ድጋፍ እየተገነቡ ያሉ የውስጥ ለውስጥ ጌጠኛ (ኮብል ስቶን) ፕሮጀክቶች ያሉበት የግንባታ ደረጃ በሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት የመስክ ምልከታ ተደረገ፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

ሌቦች አንገታቸውን ቀና አድርገው የሚሄዱበት ንፁሃንና እውነትን የተከተሉ የሚሸማቀቁበት ሃገር ልትኖረን አይገባም፡፡ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

ሌቦች አንገታቸውን ቀና አድርገው የሚሄዱበት ንፁሃንና እውነትን የተከተሉ የሚሸማቀቁበት ሃገር ልትኖረን አይገባም፡፡ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ “ሙስና ላይ ለምናደርገው ትግል ትልቅ ጉልበት የሚሆን የምስራች ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን ብሄራዊ ኮሚቴ በማቋቋም አሰምተውናል ፤ ይህንን እድል እንጠቀምበት!! አዎ ! ሙስና ሀገርና ትውልድ የሚገድል ነቀርሳ ነው፡፡ የሀገርንና የህዝብን ሀብት ከሌቦች ለመታደግ በምናደርገው ትግል ሌቦች አንገታቸውን ቀና አድርገው የሚሄዱበት […]

ተጨማሪ ያነቡ

የፍትህ አካላት ከሙስናና ብልሹ አሰራር በፀዳ መልኩ አገልግሎት እንዲሰጡ ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ ጥሪ አቀረቡ፡፡ **************

የፍትህ አካላት ከሙስናና ብልሹ አሰራር በፀዳ መልኩ አገልግሎት እንዲሰጡ ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ************** (አሶሳ፤ ጥቅምት 26/2015) የፍትህ አካላት ከሙስናና ብልሹ አሰራር በፀዳ መልኩ አገልግሎት እንዲሰጡ ኮሚሽነር መንግስቱ ላሎ ጥሪ አቀረቡ፡፡ አያይዘውም በሥነ-ምግባር በመታነፀ ህዝብና መንግስት የሰጣቸዉን ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት እንደሚገባቸው አሳስበዋል፡፡ ኮሚሽነር መንግስቱ ይህን ያሉት የክልሉ ሥነ-ምግባርና ፀረ- ሙስና ኮሚሽን የ2014 የፍርድ ቤቶች […]

ተጨማሪ ያነቡ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የአለም የፀረ-ሙስና ቀንን ለማከበር ዝግጅቱን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡

(የቤጉክመ የሥ.ፀ.ሙ.ኮ፤ አሶሳ፣ ህዳር 1/2015) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የአለም የፀረ-ሙስና ቀንን ለማከበር ዝግጅቱን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ የዘንድሮው የአለም የፀረ-ሙስና ቀን በሃገራችን ለ18ኛ በአለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ19ኛ ጊዜ “ሙስናን መታገል በተግባር” በሚል መሪ ቃል ይከበራል፡፡ በክልላችንም የማጠቃለያ ዝግጅቱ ህዳር 30/2015 በልዩ ልዩ ዝግጅቶች በድምቀት ይከበራል፡፡ እስከ ህዳር ሰላሳ በሚኖሩት ጊዜያትም በክልሉ ባሉ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የ2015 የመጀመሪያው ሩብ አመት የኮሚሽኑ ሪፖርት ለማኔጅመንት አካላት እና ለሚመለከታቸው የሥራ ክፍሎች ቀርቦ ተገመገመ፡፡ በሪፖርቱ በሐብት ማጣራት፣ በስልጠና፣ በክትትልና ድጋፍ እንዲሁም በአሰራር ጥናት ውጤታማ ስራዎች መሰራታቸው ተመላክቷል፡፡ በቀጣይም ሙስናና ብልሹ አሰራርን በመከላከል ውጤታማ ስራ ለመስራት የሚያስችል የትኩረት አቅጣጫ ተቀምጧል፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን እና የክልሉ ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ በትብበር በመስራት ተልዕኳቸውን ለመፈፀም የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ ***************

የትብብር ሰነዱ ሁለቱ ተቋማት በጋራ በመስራት እንደ ክልልና እንደ ሃገር የተሰጣቸውን ኃላፊነት በአግባቡ ለመወጣት የሚያግዝ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ በሰነዱ በስነ-ምግባር ግንባታ፣ ሙስና መከላከልና መልካም አስተዳደር ስልጠና፣ በኮምዩኒኬሽንና የህዝብ ግንኙነት ስራዎች፣ የአይሲቲ ውጤቶች አጠቃቀም፣ አሰራርና አደረጃጀቶች፣ ወቅታዊ እና አስፈላጊ የሆኑ ሙያዊ የምክር አገልግሎቶች እንዲሁም ሌሎች በሁለቱ ተቋማት ፍላጎቶች መሰረት ባደረጉ ጉዳዮች በትብብር እንደሚሰራ ሰነዱን ያቀረቡት አቶ ባዛብህ […]

ተጨማሪ ያነቡ