የፍትህ አካላትን ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር የተቋማቱን ውጤታማነት እንደሚያሳድግ ተመላከተ፡፡
በአሶሳ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት መሃመድ ማህሙድ የተመራ የክልሉ ፍትህ ፎረም አባላት በኩርሙክ ወረዳ ተገኝተው የፍትህ አካላት ቅንጅታዊ አሰራርን ውጤታማነት በሚያጎለብቱ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይቱ ወረዳው ጠረፋማና ከማዕድን ሀብት ጋር ተያያዞ ከፍተኛ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የሚያስተናግድ ከመሆኑ አንጻር አልፎ አልፎ የሚፈጠሩ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት የፍትህ አካሉ ድርብ ኃላፊነት እንዳለበት ተጠቁሟል፡፡ ይህንን በመገንዘብ በትጋት […]
ተጨማሪ ያነቡ