የፍትህ አካላትን ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር የተቋማቱን ውጤታማነት እንደሚያሳድግ ተመላከተ፡፡    

  በአሶሳ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት  መሃመድ   ማህሙድ  የተመራ የክልሉ ፍትህ ፎረም አባላት በኩርሙክ ወረዳ ተገኝተው  የፍትህ አካላት  ቅንጅታዊ አሰራርን  ውጤታማነት በሚያጎለብቱ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል፡፡   በውይይቱ ወረዳው ጠረፋማና ከማዕድን ሀብት ጋር ተያያዞ  ከፍተኛ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የሚያስተናግድ ከመሆኑ አንጻር  አልፎ አልፎ የሚፈጠሩ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት የፍትህ አካሉ ድርብ ኃላፊነት እንዳለበት ተጠቁሟል፡፡  ይህንን በመገንዘብ በትጋት […]

ተጨማሪ ያነቡ

በአሶሳ ከተማ ለሚገኙ የንግድ እና የመኖሪያ ቤቶች የአከራይ ተከራይ የህግ ረቂቅ ለማውጣት እየሰራ መሆኑን የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አስታወቀ *************

በአሶሳ ከተማ ለሚገኙ የንግድ እና የመኖሪያ ቤቶች የአከራይ ተከራይ የህግ ረቂቅ ለማውጣት እየሰራ መሆኑን የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አስታወቀ።   ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሚዲያ ጋር ቆይታ ያደረጉት   በአሶሳ ከተማ አስተዳደር ም/ቤት የህግ እና አስተዳድር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ተክለአብ አባይ በከተማዋ የሚታየውን የንግድ እና መኖሪያ ቤቶች የኪራይ ዋጋ መናርን ለመግታት ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን […]

ተጨማሪ ያነቡ

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የግንባታ ሂደታቸው የተጓተቱ የመንገድ ፕሮጀክቶችን ለማስቀጠል እየተሰራ ነው፡- የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

  (አሶሳ፣ ጥቅምት 20/2018 ዓ/ም) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተለያዩ ምክንያቶች የግንባታ ሂደታቸው የተጓተቱ የመንገድ ፕሮጀክቶችን ለማስቀጠል እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ፡፡   የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እና የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የሥራ ኃላፊዎች በክልሉ በተለያዩ ምክንያቶች የግንባታ ሂደታቸው የተጓተቱ ፕሮጀክቶችን ማስቀጠል ላይ ትኩረት ያደረገ የመስክ ምልከታ ኣሂደዋል።   በአሶሳ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ ፅ/ቤት ስር ከሚገኙት የመንገድ ኘሮጀክቶች […]

ተጨማሪ ያነቡ

ኮሚሽኑ ቀሪ የስድት ወር ስራዎችን በውጤታማነት መፈፀም በሚያስችለው የስራ መዘርዝር ላይ ውይይት አደረገ፡፡

  ኮሚሽኑ ቀሪ የስድት ወር ስራዎችን በውጤታማነት መፈፀም በሚያስችለው የስራ መዘርዝር ላይ ውይይት አደረገ፡፡   የኮሚሽኑ ቀሪ የስድስት ወር ስራዎች ዝርዝር ለኮሚሽኑ የበላይ አመራሮችና የሥራ ኃላፊዎች ቀርቦ ውይይት ተደርጓል፡፡   በውይይቱ ምክትል ኮሚሽነር ነጅመዲን አልመሐዲ ቀሪ ስራዎች በዚህ ደረጃ መቅረባቸው የሚበረታታና ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት ነው ብለዋል፡፡   ተግባራቱን ለመፈፀምና የተቋሙን የዕቅድ አፈጻፀም ውጤታማነት ለማሳደግም ከወዲሁ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ተወካይ በ6ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድ (ዶ.ር) ያነሱት ጥያቄ፤

  በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሽ ዞን በመብራት ችግር 10 ዓመት፣ በመንገድ ችግር 5 አመት ሁኖናል፣ ዞኑ አምስት ወረዳዎችን ይዞ የተዘጋ ዞን ነው፡፡ በቴሌ ተመሳሳይ ችግር አለ ተማሪዎቻችን መብራት እና ኔትወረክ በሌለበት ሁኔታ ከሌሎች ጋር ተወዳዳሪ መሆን አልቻሉም፡፡ በመፅሐፍ ቅዱስ ታሪክ እግዚአብሔር ሰዶምና ገሞራን ሊያጠፋ ባሰበ ጊዜ ስለ ጥቂት ንፁሃን አብርሐም ምህረት እንዲያደርግ እንደጠየቀው፤ በዚህ ዞንም  […]

ተጨማሪ ያነቡ

በመንግስት ላይ 52 ሚሊየን ብር ኪሳራ አድርሰዋል የተባሉ ግለሰቦች በከባድ የሙስና ወንጀል ተከሰሱ

  የቀድሞ የፕራይቬታይዜሽን እና የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተርን ጨምሮ በመንግስት ላይ 52 ሚሊየን ብር ኪሳራ አድርሰዋል የተባሉ ሦስት ግለሰቦች በከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸዋል፡፡   ተከሳሾቹ በመንግስት ይዞታ ስር ሲተዳደር የነበረው አደይ አበባ ድርና ማግ ፋብሪካ ተገቢ ባልሆነ መንገድ ወደ ኢትዮጵያ ልብስ ስፌትና ጨርቃ ጨርቅ አ.ማ እንዲቀየር አድርገዋል በሚል ነው ክስ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የሥነ-ምግባር ጥሰት በፈፀሙ 20 አመራርና ሰራተኞች ላይ እርምጃ መወሰዱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ 

ባለፉት ሶስት ወራት በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የዲጂታል የሙስና መረጃ (ጥቆማ) መቀበያ ስርዓት እና በሌሎች አማራጮች ከቀረቡ ጥቆማዎች ውስጥ 20 አመራርና ሰራተኞች ላይ እርምጃ ተወሰደ።   ተቋሙ ተግባራዊ ባደረገው የዲጂታል ሙስና ጥቆማ ማቅረቢያ እና በሌሎች አማራጮች በቀረቡት ጥቆማዎች መሰረት በሩብ ዓመቱ እርምጃ ከተወሰደባቸው ሰራተኞች መካከል 8 የፅሁፍ፣10 የደመወዝ፣ 2 ስንብት በድምሩ በ20 አመራርና ሰራተኞች ላይ እርምጃ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የኮሚሽኑን የሙስና መከላከል ስራ ለማጠናከር  የአሰራር ጥናት ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ ነው –  ኮሚሽነር ከማል ሃሰን

  ኮሚሽኑ ከፌዴራል ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የአቻ ለአቻ ድጋፋዊ ግምገማ ለማድረግ ከመጣው ቡድን ጋር የመጠቃለያ ውይይት አድርጓል፡፡   ተቋሙ በክልሉ በሚገኙ የመንግስት ተቋማትና የልማት ድርጅቶች ሙስናና ብልሹ አሰራርን ቀድሞ ለመከላከል የአስራር ጥናትን እንደ አንድ ቁልፍ መሳሪያ እየተጠቀመ መሆኑን ኮሚሽነር ከማል ሃሰን በውይይቱ  አውስተዋል፡፡     በዚህ ስራም ለሙስናና ብልሹ አሰራር ተጋላጭ የሆኑ የመንግስት ተቋማት ካላቸው […]

ተጨማሪ ያነቡ