የወጣቶች ፤ የመልካም ሥነ-ምግባር ባለቤት መሆን ፤ በዘላቂ ሕይወታቸው ደስተኛና የተሻለ የኑሮ ዘይቤ እንዲኖሩ ያስችላል – አቶ ንጋቱ ጌታሁን

ለአሶሳ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ተማሪዎች ወጣትነትና ሥነ-ምግባር በሚል ርዕስ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ ስልጠናውን የሰጡት የኮሚሽኑ የፊት ለፊት የሥነ-ምግባር ትምህርትና ስልጠና ባለሙያ አቶ ንጋቱ ጌታሁን የሥልጠናው ዓላማ ወጣቱ መልካምና እኩይ እሴቶችን ለይቶ ትክክለኛውን መንገድ ማሳየት፤ መልካም ስነ-ምግባርን ለሌሎች ማሻገር መሆኑን አስረድተዋል፡፡ የወጣቶች የመልካም ሥነ-ምግባር ባለቤት መሆንም፤ በዘላቂ ሕይወታቸው ደስተኛና የተሻለ የኑሮ ዘይቤ ለመኖር እንደሚያስችላቸው ነው፤ ባለሙያው ያስገነዘቡት፡፡ […]

ተጨማሪ ያነቡ

በህዝባዊ ውይይት የሚነሱ የሰላም፣ የልማት እና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች አመራሩ በአግባቡ በመለየት፣ በመፍጠር እና በመፍጠን መርህ መመለስ ይገባል !! ፦ አቶ ኢሳቅ አብዱልቃድር

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ ይህንን ከአሶሳ ከተማ አስተዳደር አጠቃላይ አመራሮች ጋር “የጉባ ብስራቶች፣ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች !!” በሚል መሪ ሐሳብ በአሶሳ ከተማ በተደረገው የህዝባዊ ውይይት መድረክ ላይ ህብረተሰቡ ባነሳቸው የልማትና የመልካም አስተዳደር ዙሪያ ከከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ጋር ውይይት አካሂደዋል፡፡ በህዝባዊ ውይይት የሚነሱ የሰላም፣ የልማት እና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች አመራሩ በአግባቡ በመለየት፣ በመፍጠር […]

ተጨማሪ ያነቡ

የሰነድ ማረጋገጫንና የምዝገባ አገልግሎትን ዲጂታላይዝድ በማድረግ ተገልጋዩን ከእንግልት ለማስቀረት እየተሰራ ነው

የሰነድ ማረጋገጫንና የምዝገባ አገልግሎትን ዲጂታላይዝድ በማድረግ ተገልጋዩን ከእንግልት ለማስቀረት እየተሰራ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዋና አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ አስካለች አልቦሮ አስታወቁ። የክልሉ ፍትህ ቢሮ DARS ቴክኖሎጂ የኦንላይን አገልግሎትን በይፋ አስጀምሯል። ‎ ‎በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዋና አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ አስካለች አልቦሮ እንዳሉት በክልሉ ሲሰጥ የቆየው የሰነድ ማረጋገጥ አገልግሎት ደህንነቱን ባልጠበቀ መልኩ ሲስራ መቆየቱን አስታውሰዋል። ‎ […]

ተጨማሪ ያነቡ

በተቋማዊ እና ብሔራዊ ጥቅም ጉዳይ የማይደራደሩ ታማኝ አገልጋዮች ያስፈልጉናል፡- ሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር)

በተቋማዊ እና ብሔራዊ ጥቅም ጉዳይ የማይደራደሩ ታማኝ አገልጋዮች፣ የሥራ ኃላፊዎች፣ ሠራተኞች እና የተቋማት ተገልጋዮች ያስፈልጉናል ሲሉ የፊዴራል የሥነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር) ተናገሩ።   22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን ማጠቃለያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በተገኙበት እየተካሄደ ነው።   ከለውጡ ወዲህ የፀረ-ሙስና ትግል ጉድለትን የሚያርሙ ሥራዎች መሠራታቸውን እና ሕጎችን ማሻሻል […]

ተጨማሪ ያነቡ

በኢትዮጵያ የብልጽግና ጉዞ ውስጥ ሙስናን የሚጸየፍ ትውልድ መገንባት የሁሉም ድርሻ ሊሆን ይገባል –  ወ/ሮ አስካለች አልቦሮ

    ‎ ‎(አሶሳ፣ ኅዳር 26/2018 ዓ/ም) ሙስናን የሚጸየፍ ትውልድ በመገንባት የኢትዮጵያን ብልጽግና ማረጋገጥ የሁሉም ድርሻ ሊሆን እንደሚገባ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ወ/ሮ አስካለች አልቦሮ ገለጹ። ‎ ‎በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል “ትውልድን በስነ-ምግባር፣ ተቋምን በአሰራር” በሚል መሪ ቃል በዓለማቀፍ ደረጃ 22ኛው፣ በኢትዮጵያ ደግሞ 21ኛው የጸረ-ሙስና ቀን በክልል ደረጃ ዛሬ በፓናል ውይይት ተከብሯል። ‎ በመድረኩ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የግብር ከፋዩን ቅሬታ ለመቅረፍ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ወደ ሥራ ያስገባው የካሜራ ቴክኖሎጂ

    የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ከደረሰኝ ቁጥጥር ጋር በተያያዘ በግብር ከፋዮች ከባለሙያዎች ሥነ-ምግባር ጉድለት ጋር በማያያዝ የሚቀርቡ ቅሬታዎች በተሟላ ደረጃ ለመቅረፍ የሚያስችል ቴክኖሎጂ አልምቶ ወደ ተግባር ማሸጋገሩ ተገለጸ።   የቢሮው ኃላፊ አቶ ቢኒያም ምክሩ በደረሰኝ ቁጥጥር ባለሙያዎች ዩኒፍርም ላይ በተገጠመ የካሜራ ቴክኖሎጂ፣ ቢሮው ፍትሃዊ የገቢ አሰባሰብ ለመዘርጋት በቀየሳቸው አሠራሮች፣ በቅሬታ አቀራረብ እና አፈታት እንዲሁም […]

ተጨማሪ ያነቡ

በከባድ የሙስና ወንጀል ምርመራ የተጣራባቸው 11 ተጠርጣሪዎች ክስ ተመስርቶባቸዋል – የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ 

    ‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በከባድ የሙስና ወንጀል ምርመራ የተጣራባቸው 11 ተጠርጣሪዎች ክስ እንደተመሰረተባቸው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል።   ክስ የተመሰረተባቸውም፡- ‎1ኛ ተከሳሽ አቶ ክፍሌ ወ/ማርያም ጋዎ የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበረ፤ ‎2ኛ ተከሳሽ አቶ ወልደአብ ደምሴ ክብረት በኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የግብርና ግብዓት ምርትና አቅርቦት ዐብይ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የቤጉ መሶብ አንድ ማዕከል የተቀላጠፈ የመንግስት የአገልግሎት አሰጣጥ እንዲኖር ማድረጉን ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታሁን አብዲሳ  ተናገሩ

  (አሶሳ፣ኅዳር 18/2018 ዓ/ም) የቤጉ መሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት የተቀላጠፈ የመንግስት የአገልግሎት አሰጣጥ እንዲኖር  ማድረጉን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የማዕከሉ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ጌታሁን አብዲሳ  ተናገሩ።   የቤጉ መሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ቦርድ የማዕከሉን  የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ገምግሟል። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ኃላፊ እና የማዕከሉ ቦርድ […]

ተጨማሪ ያነቡ

በክልሉ የሕዝቡን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ፤  በየዘርፉ የተገኙ ስኬቶችን በላቀ ትጋት ለማስቀጠል፤ ‎አመራሮች የወሰዱትን ስልጠና በቁጭት ወደ ተግባር በመቀየር የመሪነት ሚናቸውን  ሊወጡ ይገባል፡፡ አቶ አሻድሊ ሃሰን – የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር

‎”በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ቃል በ2ኛ ዙር ለብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ከህዳር 10 እስከ 17/2018 በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ሲሰጥ በቆየው ስልጠና የማጠቃለያ መድረክ ላይ ተገኝተው ካስተላለፉት መልዕክት፤  

ተጨማሪ ያነቡ

ሙያዊ ሥነ-ምግባርን በመላበስ  ህብረተሰቡ የሚፈልገውን አገልግሎት  መስጠት ይገባል –  አቶ አለም ደበሎ

  ሙያዊ ሥነ-ምግባርን በመላበስ፤ ህብረተሰቡ የሚፈልገውን  አገልግሎት በማድረስ ይገባል፡፡ ይህን ስናደርግ ሙስናና ብልሹ አሰራር  በተቋምና በሃገር ላይ ሊያደርስ የሚችለውን ኪሳራ ቀድመን  መከላከል እንችላለን፡፡   በዚህ ረገድ የተቋሙ ሰራተኞች ሙያዊና የዜግነት ግዴታቸውን አበክረው  እንዲወጡ  የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት  ጤና ቢሮ ም/ ቢሮ ኃላፊ አቶ አለም ደበሎ ተናግረዋል፡፡   ም/ቢሮ ኃላፊው ይህን ያሉት የክልሉ ጤና ቢሮና ተጠሪ […]

ተጨማሪ ያነቡ