የወጣቶች ፤ የመልካም ሥነ-ምግባር ባለቤት መሆን ፤ በዘላቂ ሕይወታቸው ደስተኛና የተሻለ የኑሮ ዘይቤ እንዲኖሩ ያስችላል – አቶ ንጋቱ ጌታሁን
ለአሶሳ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ተማሪዎች ወጣትነትና ሥነ-ምግባር በሚል ርዕስ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ ስልጠናውን የሰጡት የኮሚሽኑ የፊት ለፊት የሥነ-ምግባር ትምህርትና ስልጠና ባለሙያ አቶ ንጋቱ ጌታሁን የሥልጠናው ዓላማ ወጣቱ መልካምና እኩይ እሴቶችን ለይቶ ትክክለኛውን መንገድ ማሳየት፤ መልካም ስነ-ምግባርን ለሌሎች ማሻገር መሆኑን አስረድተዋል፡፡ የወጣቶች የመልካም ሥነ-ምግባር ባለቤት መሆንም፤ በዘላቂ ሕይወታቸው ደስተኛና የተሻለ የኑሮ ዘይቤ ለመኖር እንደሚያስችላቸው ነው፤ ባለሙያው ያስገነዘቡት፡፡ […]
ተጨማሪ ያነቡ