ባለሙያው የሚሉትን ኖሩ፤

ባለሙያው የሚሉትን ኖሩ፤   ነገሩ እንዲህ ነው፤ በእለተ ሐሙስ በቀን 04/07/2017 የኮሚሽኑ የፊት ለፊት የሥነ-ምግባር ስልጠና ባለሙያ አቶ አወቀ ገ/መስቀል እንደ ወትሮው ሁሉ   መንግስት እና ህዝብ የሰጣቸውን ኃላፊነት  በተቋሙ  ሲወጡ ይውላሉ፡፡   ሰዓታቸው ሲደርስም ማህበራዊ ጉዳያቸውን ለመፈፀም ከቢሮ ወጥተው ጉዞ ይጀምራሉ፡፡   ድንገት ግን ልብንና አእምሮን የሚፈትን ነገር ላይ  የአይናቸው ጨረር መራቸው ፡፡  ብር ነበር ፤ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የኮሚሽኑ ማኔጅመንት የ2018 ዓ/ም የበጀት ፍለጎት ዕቅድ አስመልክቶ ውይይት አካሄደ፡፡

የኮሚሽኑ ማኔጅመንት የ2018 ዓ/ም የበጀት ፍለጎት ዕቅድ አስመልክቶ ውይይት አካሄደ፡፡ በመልካም ሥነ-ምግባር የተገነባ ማህበረሰብ፤ ለጥቆማ – www.bgrseacc.gov.et ፌስ ቡክ – https://web.facebook.com/bgrseacc ቴሌግራም – https://t.me/bgrseaccpr ዩቲዩብ – https://www.youtube.com/channel/UCLXoTV-dWDw1z7yNAPnbYYQ

ተጨማሪ ያነቡ

በክልሉ የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተጀመሩ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ገለጹ፡፡

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የህብረተሰቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተጀመሩ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የክልሉ ተወካዮች ገለጹ።   የሕዝብ ተወካዮቹ ከሕዝቡ በተነሱ የሠላም፣ የመሠረተ የልማት እና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ዙሪያ ላይ ያተኮረ የማጠቃለያ ውይይት ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በተገኙበት አካሂደዋል፡፡   የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባልና የክልሉ ተወካይ አቶ […]

ተጨማሪ ያነቡ

የኮሚሽኑ አመራሮች ከተቋሙ የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ጋር ውይይት አደረጉ፡፡

በውይይቱ ኮሚሽኑ የተሰጠውን ተልዕኮ ለማሳካት የሚያስችሉ   አስቻይ ሁኔታዎች እና ተግዳሮቶች በስፋት ተነስቷል፡፡   የኮሚሽኑ 2017 የስድስት ወር ሪፖርትና ቀሪ ስራዎች ለውይይቱ በመነሻነት ቀርቧል፡፡   ሙስናና ብልሹ አሰራርን ለመቀነስ የሚያግዙ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉና ለውጤታማነቱም ኮሚሽኑ ከአጋር አካላትና ባለድርሻዎች ጋር በቅርበት እንደሚሰራም ኮሚሽነር ከማል ሀሰን ተናግረዋል፡፡   አቶ ከማል ሀሰን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የስነ – ምግባርና ፀረ-ሙስና […]

ተጨማሪ ያነቡ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የብልፅግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ፡፡

የብልፅግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን አባልና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሰላም ግንባታና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ቢኒየም መንገሻ   በስነ ሰርዓቱ ላይ እንደተናገሩት   ሰምምነቱ  ሙስናና ብልሹ አሰራሮችን በመናበብ  መታገል እንደሚያስችል ገልፀው፤ ይህም  በተዋረድ ተግባራዊ እንደሚደረግ ገልፀዋል፡፡ አክለውም የመግባቢያ ሰነዱ ብልፅግና ፓርቲ ሙስናና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል ያለውን  ዝግጁነት የሚያሳይ  መሆኑን አፅንኦት ሰጥተዋል፡፡   ሰነዱን ያቀረቡት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል […]

ተጨማሪ ያነቡ

አገር ዓቀፍ የሥነ ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽኖች የትስስረ ጉባዔ ተካሄደ

የፌደራል፣ የክልል እና የከተማ አስተዳደር የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነሮች እና ም/ኮሚሽነሮች እንዲሁም የኮሚሽኑ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት 12ኛው አገርዓቀፍ የፀረ-ሙስና ኮሚሽኖች የትስስር ጉባኤ ተካሄዷል። በጉባኤው የ15ቱም ኮሚሽኖች በአገርዓቀፍ የትውልድ የሥነምግባር ግንባታና የፀረ-ሙስና ትግል ባለፉት 6 ወራት የተገኙ ውጤቶች፣ ጥንካሬዎች፣ ድክመቶች፣ ተግዳሮቶች፣ መልካም ተሞክሮዎች እና ቀጣይ አገራዊ የትኩረት ጉዳዮች ቀርበው ምክክር ተካሄዶበታል። በትስስር ጉባኤው ንግግር ያደረጉት […]

ተጨማሪ ያነቡ

የተቋሙ አዲስ አመራሮች የሥራ እርክክብና ትውውቅ አደረጉ፡፡ አቶ ከማል ሀሰን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር እንዲሁም አቶ ነጅመዲን አልመሐዲ ም/ኮሚሽነር ሁነው መሾማቸው የሚታወቅ ነው፡፡

ተጨማሪ ያነቡ

የኮሚሽኑ የመንግስት ሰራተኞች በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ ውሳኔዎችና የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ጥልቅ ውይይት አካሄዱ።

ተጨማሪ ያነቡ