ለሥነ-ምግባር መከታተያ ክፍሎች የተሰጠው ስልጠና ብልሹ ሥነ-ምግባርን በማረቅ ብልሹ አሰራርን ለመከላከል የሥራ መሳሪያ እንደሚሆን የሥነ-ምግባር መከታተያ ክፍል ባለሙያዎች ገለፁ ፡፡
ለሥነ-ምግባር መከታተያ ክፍሎች የተሰጠው ስልጠና ብልሹ ሥነ-ምግባርን በማረቅ ብልሹ አሰራርን ለመከላከል የሥራ መሳሪያ እንደሚሆን የሥነ-ምግባር መከታተያ ክፍል ባለሙያዎች ገለፁ ፡፡ ሙስናና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል ስልጠናዎች አጋዥ መሳሪያ ናቸው ያሉት የፓዊ ወረዳ የአስተዳደር ዘርፍ የሥነ-ምግባር መከታተያ ክፍል ባለሙያ አቶ ደስታ ተሾመ ናቸው፡፡ ከሰሞኑ በግልገል በለስ ከተማ ለሶስት ተከታታይ ቀናት ለሥነ-ምግባር መከታተያ ክፍሎች የተሰጠው ስልጠናም ሙስናና ብልሹ […]
ተጨማሪ ያነቡ