የስነ-ምግባር መከታተያ ክፍል ባለሙያዎች በመንግስት የተሰጣቸውን ኃላፊነት በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ ተገለፀ፡፡
ኮሚሽኑ የግልገል በለስ ከተማ አስተዳደርን ጨምሮ በመተከል ዞን ስር ለሚገኙ የወረዳ ሥነ-ምግባር መኮንኖች የተቀናጀ የሙስና መከላከያ እስትራቴጂና ስልቶች እንዲሁም የሥነ- ምግባር መለኪያና መመሪያ በሚሉ ይዘቶች የግንዘቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥቷል። በስልጠናው ማጠቃለያ የስራ መመሪያ የሰጡት የኮሚሽኑ የሙስና ወንጀሎችና ብልሹ አሰራር መከላከል ዳይሬክተር አቶ ጊሳ ዚፍሃ የመከታተያ ክፍል ባለሙያዎች በመንግስት የተሰጣቸውን የህዝብና የመንግስትን ሐብት […]
ተጨማሪ ያነቡ