22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል የታለመለትን ግብ እንዲመታ አመራሮች የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ፡፡
22ኛው አለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን የታለመለትን ግብ እንዲመታ በየደረጃው የሚገኙ የክልሉአመራሮች፤ በተለይም በመስሪያ ቤቶች ኃላፊነት ተሰጥቷቸው የሚሰሩ የስነ-ምግባር መከታተያ ክፍል ባለሙያዎችን በማገዝ የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ የኮሚሽኑ የሙስና ወንጀሎችና ብልሹ አሰራር መከላከል ዳይሬክተር አቶ ጊሳ ዚፍሃ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ዳይሬክተሩ ይህን ያሉት ዛሬ በአሶሳ ከተማ የክልሉ መስተዳድር ቅጥር ግቢ በክልል መስሪያ ቤቶች እና በአሶሳ ከተማ አስተዳደር […]
ተጨማሪ ያነቡ